Health
-
በዳግማዊ ምኒሊክ ሪፈራል ሆስፒታል የተገነባው የኩላሊት እጥበት ማዕከል ተመረቀ::
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2014 በዳግማዊ ምኒሊክ ሪፈራል ሆስፒታል የተገነባው የኩላሊት እጥበት ማዕከል ተመረቀ:: ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት የተመረቀው…
Read More » -
አንዲት በጎ አድራጊ ግለሰብ ለዘውዲቱ ሆስፒታል ዘመናዊ የአምቡላንስ ድጋፍ አደረጉ፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2014 አንዲት በጎ አድራጊ ግለሰብ ለዘውዲቱ ሆስፒታል ዘመናዊ የአምቡላንስ ድጋፍ አደረጉ፡፡ የዘውዲቱ ሆስፒታል ፋርማሲስት የሆኑት ወይዘሮ…
Read More » -
ሦስተኛው ዙር የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከያ ክትባት ከግንቦት ወር መጨረሻ ሳምንት ጀምሮ በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች መሰጠት ሊጀምር ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2014 ሦስተኛው ዙር የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከያ ክትባት ከግንቦት ወር መጨረሻ ሳምንት ጀምሮ በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች መሰጠት…
Read More » -
የወባ በሽታን ከሀገሪቱ ለማጥፋት ህብረተሰቡ የወባ ማስወገድ አፈጻጸም መመሪያዎችንና መከላከያ ዘዴዎችን በአግባቡ ሊተገብር እንደሚገባ የጤና ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 የወባ በሽታን ከሀገሪቱ ለማጥፋት ህብረተሰቡ የወባ ማስወገድ አፈጻጸም መመሪያዎችንና መከላከያ ዘዴዎችን በአግባቡ ሊተገብር እንደሚገባ የጤና…
Read More » -
በሴት የሕክምና ባለሙያዎች ብቻ የተመራ የቀዶ ሕክምና የቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ::
አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 በሴት የሕክምና ባለሙያዎች ብቻ የተመራ የቀዶ ሕክምና የቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ:: ዓለም አቀፍ የሴቶች…
Read More » -
ህብረተሰቡ ሁለተኛውን ዙር የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት ወደ ክትባት መስጫ ጣቢያዎች በመቅረብ እንዲከተብ ጥሪ ቀረበ
የሁለተኛዉ ዙር የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት ዘመቻ እድሚያቸው 12 አመትና ከዚያ በላይ ለሆኑ ሁሉ በመንግስት ጤና ተቋማትና በጊዚያዊ ክትባት መስጫ…
Read More » -
በአንድ ሳምንት ከ6 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2014 በአንድ ሳምንት ውስጥ ክብረ ወሰን የሆነ የኮቪድ-19 ታማሚዎች ቁጥር ተመዘገበ ከዲሴምበር 22 እስከ 28 ባለው…
Read More » -
አሁንም ትኩረት የሚያሻው የኮቪድ-19 ስርጭት
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ ከ5 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን…
Read More » -
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን 2 ሺህ 95 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው ፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 20፣2013 በኢትዮጵያ በአንድ ቀን 2 ሺህ 95 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው ፡፡ ባለፉት 24 ሰዓታት 2 ሺህ…
Read More » -
በኒውዚላንድ አንድ የኮቪድ-19 ተጠቂ መገኘቱን ተከትሎ በሀገር አቀፍ ደረጃ ዕቀባ ተጣለ፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 12፣2013 በኒውዚላንድ አንድ የኮቪድ-19 ተጠቂ መገኘቱን ተከትሎ በሀገር አቀፍ ደረጃ ገደብ መጣሉ ተነገረ፡፡በኒው ዚላንድ በስድስት ወር ውስጥ…
Read More »