loading
ደቡብ አፍሪካ የኮቪድ-19 ፈንድ ያላግባብ አባክነዋል በተባሉ ባለ ስልጠጣናት ላይ ምርመራ ልትጀምር ነው::

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 22፣ 2012 ደቡብ አፍሪካ የኮቪድ-19 ፈንድ ያላግባብ አባክነዋል በተባሉ ባለ ስልጠጣናት ላይ ምርመራ ልትጀምር ነው:: የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ይፋ እንዳደረጉት ኮሮናቫይረስን መከላከል ለሚያስፈልጉ ወጭዎች የተመደበው ገንዘብ ለሙስና ተጋልጧል፡፡በመሆኑም ልዩ የምርምራ ግብረ ሃይል ተቋቁሞ እነዚህን ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት አላቸው ተብለው የሚጠረጠሩ ባለ ስለጣናትን መርምሮ ለህግ እንዲያቀርብ አዘዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ለዚህ ለጭንቅ ጊዜ የተመደበን […]