loading
የሊቢያ የሰላም ጥሪ

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 29፣ 2012 ግብፅ የሊቢያ የሰላም ጉዳይ አፋጣኝ መፍትሄ እንዲያገኝ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጥሪ አቀረበች:: የግብፁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሚ ሽኩሪ ካይሮ የትኛውንም የተኩስ አቁም ስምምነትና የሰላም ድርድር ሂደት ለመደገፍ ዝግጁ ናት ብለዋል፡፡ ሽኩሪ ከአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳዮች ፖሊሲ ከፍተኛ ልዑክ ጆሴፍ ቦሬል ጋር በጋራ በሰጡት መግለጫ ነው ይህን ያሉት፡፡ በእርስ በርስ ጦርነት የምትታመሰው […]

የመንግስታቱ ድርጅት ማሳሰቢያ

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 29፣ 2012  የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቻይና በሆንግኮንግ ላይ ያወጣችውን የብሄራዊ ደህንነት ህግ አወገዘ::የድርጅቱ የሰብዓዊ መብቶች ኤክስፐርቶች ለቤጅንግ በፃፉት ባለ 14 ገፅ ደብዳቤ በሆንግኮንግ ላይ የተላለፈው እስረኞችን ለማእከላዊ ቻይና አሳልፎ የመስጠት ህግ ነፃነትን የሚጋፋ ነው ብለዋል፡፡ ቻይና ይህን ህግ ዳግም ካልፈተሸችው በስተቀረ አደጋ አለው ያሉት ባለ ሙያዎቹ ህጉ ከተላለፈ ጀምሮ የተቀሰቀሰው አመፅ አንዱ ማሳያ […]

አርትስ ቴሌቭዥን በአርትስ ቨርችዋል ባዛር ለሚሳተፉ ተመልካቾቹ የመኪና ሽልማት አዘጋጀ፡፡

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 29፣ 2012 አርትስ ቴሌቭዥን በአርትስ ቨርችዋል ባዛር ለሚሳተፉ ተመልካቾቹ የመኪና ሽልማት አዘጋጀ፡፡አዲስ ሱዙኪ አልቶ 2020 ሞዴል መኪናም ለሽልማት ተዘጋጅቷል፡፡አርትስ ቴሌቭዥን ባዘጋጀዉ የመጀመርያዉ ቨርችዋል ባዛር እየተካሄደ ሲሆን ለተመልካቾቹ እና ሸማቾችም በየቀኑ ከሞባይል አነስቶ ተለያዩ ሽልማቶችን በየቀኑ ይሸልማል፡፡ የአርትስ ቲቪ ስራ አስፈጻሚ አዜብ ወርቁ እንደገለጹት የመኪና ቶምቦላ ሽልማቱ ከብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር ፍቃድ ያገኘ ሲሆን ከዳሽን […]