loading
በአየር ብክለት ምክንያት ከ400 ሺህ በላይ ህፃናት ህይዎታቸው ማለፉን አንድ ጥናት አመለከተ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013በፈረንጆቹ 2019 በአየር ብክለት ምክንያት ከ400 ሺህ በላይ ህፃናት ህይዎታቸው ማለፉን አንድ ጥናት አመለከተ::ሄልዝ ኢፌክት ኢንስቱትዩት የተባለ ተቋም እንደ አውሮፓዊያኑ አቆጣጠር በ2019 በዓለማችን 476 ሺህ ጨቅላ ህፃናት የአየር ንብረት ለውጥ ባስከተለው ችግር ሳቢያ ህይዎታቸው ማለፉን በጥናት አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡ከነዚህ የችግሩ ሰለባ ከሆኑት ህፃናት መካከል አብዛኞቹ ከህንድና ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ ሀገራት ናቸው […]

በፈረንሳይ የኮሮናቫይረስ ስርጭት በአንድ ሳምንት ውስጥ በ40 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል ተባለ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 በፈረንሳይ የኮሮናቫይረስ ስርጭት በአንድ ሳምንት ውስጥ በ40 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል ተባለ::በመላው አውሮፓ እንደ አዲስ እየተስፋፋ የመጣው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭት ፈረንሳይንም ከፍተኛ ስጋት ለይ ጥሏታል፡፡ የፈረንሳዩ ጠቅላይ ሚኒስትር ጂያን ካንቴክስ በሰጡት መግለጫ ችግሩ በጠቅላላው አውሮፓም በሀገራችንም አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል ብለዋል፡፡የወረርሽኙ ስርጭት ያሳሰባት ፈረንሳይ በተመረጡ አካባቢዎች የሰአት እላፊ ገደቦችን ለመጣል ተገዳለች፡፡ዩሮ […]

ስፔን የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ብሄራዊ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እና የሰዓት እላፊ ገደቦችን ደነገገች::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 ስፔን የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ብሄራዊ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እና የሰዓት እላፊ ገደቦችን ደነገገች::የስፔኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቸዝ ለመነሻነት ለ15 ቀናት የተጣለው ድንጋጌ ለስድት ወራት እንዲራዘም ፓርላማቸዉን እንደሚጠይቁ ተናግረዋል፡፡በተለያዩ ግዛቶች የተጣሉት የምሽት ጊዜ የሰዓት እላፊ ገደቦች እንደአስፈላጊነቱ ሊያጥሩና ሊረዝሙ አንደሚችሉ ነው የተነገረው፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው አዲሱ የስፔን የእንቅስቃሴ እቀባ በግልም ሆነ በመንግስት […]

የጤናውን ዘርፍ ጥራት እና ተደራሽነት ለማሳደግ የግሉ ዘርፍ እየተጫወተ ያለው ሚና ከፍተኛ እንደሆነ ተገለፀ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2013 የጤናውን ዘርፍ ጥራት እና ተደራሽነት ለማሳደግ የግሉ ዘርፍ እየተጫወተ ያለው ሚና ከፍተኛ እንደሆነ ተገለፀ::የጤና ጥበቃ ሚንስተር ሚኒስቴር ዶክተር ሊያ ታደሰ ለጤናው ዘርፍ መንግስት ከሰጠው ትኩረት ጎን ለጎን የግሉ ዘርፍ የሚኖረው ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል። ዶክተር እመቤት ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ አሁን ላይ በአለማችን የጥርስ ህክምና የመጨረሻ ቴክኖሎጂ የሆነውን ካድ ካም […]

የፈረንሳይ ኤምባሲ በኢትዮጵያ ያለዉን የመገናኛ ብዙሃን አቅምን ለማሳደግ ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክርቤት ጋር ድጋፍ ለማድረግና በጋራ ለመስራት ተስማሙ ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013 የፈረንሳይ ኤምባሲ በኢትዮጵያ ያለዉን የመገናኛ ብዙሃን አቅምን ለማሳደግ ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክርቤት ጋር ድጋፍ ለማድረግና በጋራ ለመስራት ተስማሙ ፡፡ ድጋፉ በተለይም የሚዲያ ነፃነት የሙያዉን ስነምግባር ባከበረ መልኩ እንዲሆንና በዘርፉ ላይ ባለሙያዎችን እንዲሁም የሚዲያ ተቋማትን ለማሰልጠን እንደሚዉልና አይነተኛ ጠቀሜታ እንደሚኖረዉ ተገልጿል፡፡የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት በዋናነት የሚዲያ ነፃነት ላይ በኢትዮጵያ ያሉ […]

አፍሪካ የአሮጌ ተሸከርካሪዎች ሽያጭ ብክለትን እያስከተለ ነዉ ተባለ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013 በአፍሪካ የአሮጌ ተሸከርካሪዎች ሽያጭ ብክለትን እያስከተለ ነዉ ተባለ፡፡ ቢቢሲ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ሪፖርትን ጠቅሶ እንደዘገበዉ፤በሚሊዮን የሚቆጠሩ አሮገ የሚገፉ ተሽከርካሪዎች ከሀብታም ሀገራት እየወጡ በድሃዎቹ የአፍሪካ ሀገራት ማራገፊያ ሆነዋል ብለዋል፡፡ ይህ ደግሞ አፍሪካን የቆሻሻና የብክለት ማዕከል ማድረጉን ሪፖርቱ ገልጿል፡፡ ከ2015 አስከ 2018 እ.ኤ አ ባሉት ግዚያት 14 ሚሊዮን አሮጌ ተሸከርካሪዎች ዉስጥ ግማሽ […]

በፓኪስታንዋ ፔሻወር ከተማ በትምህርት ቤት ዉስጥ በደረሰ ፍንዳታ 7 ሰዎች ሞቱ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013 በፓኪስታንዋ ፔሻወር ከተማ በትምህርት ቤት ዉስጥ በደረሰ ፍንዳታ 7 ሰዎች ሞቱ::ከሞቱት መካከልም አራቱ ህጻናት ናቸዉ ተብሏል::በቢሲ እንደዘገባዉ ፖሊስ በሀይማኖታዊ ትምህርትቤቱ በደረሰዉ ጥቃትም ከ50 በላይ ሰዎች መቁሰላቸዉን ገልጿል:: የሆስፒታል ምንጮች እንደገለጹት ወደ ሆስፒታሉ ቆስለዉ እና ህይወታቸዉ አልፎ የመጡ ሰዎች በፍንዳታ የተጎድ እንደሆኑ አረጋግጧል በጥቃቱ ህይወታቸዉ ካለፉት አራት ህጻናት በተጨማሪ ሌሎቹ ከ20 […]

ከግንቦት መጨረሻ እስከ ሰኔ ወር መጀመሪያ ባለው ጊዜ ምርጫ ለማካሄድ ዕቅድ ተይዟል ተባለ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 ከግንቦት መጨረሻ እስከ ሰኔ ወር መጀመሪያ ባለው ጊዜ ምርጫ ለማካሄድ ዕቅድ ተይዟል ተባለ:: ይህ የተባለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ6ኛው አገራዊ ምርጫ በሚከናወኑ ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ከሲቪክ እና ከመገናኛ ብዙሃን አባላት በመከረበት ወቅት ነው፡፡ በውይይቱ ወቅት እንደተባለው ከታህሳስ እስከ ጥር ባሉት ጊዜያት የመራጮች ምዝገባ እንደሚካሄድ ታውቋል፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ወይዘሪት […]

በሴኔጋል ድንበር አካባቢ በደረሰ የጀልባ አደጋ በርካታ ስተኞች ህይዎታቸው አላፏል ተባለ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 በሴኔጋል ድንበር አካባቢ በደረሰ የጀልባ አደጋ በርካታ ስተኞች ህይዎታቸው አላፏል ተባለ:: የተባሩት መንግስታት ድርጅት በመግለጫው እንዳለው በአደጋው ሳቢ 140 ስደተኞችና ናቸው ህይዎታቸው ያለፈው፡፡ ጀልባዋ 200 ሰዎችን አሳፍራ ስትጓዝ በድንገት የእሳት አደጋ መከሰቱ ስደተኞቹ ለሞት አደጋ የተዳረጉት ተብሏል፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው የሴኔጋል እና የስፔን አሳ አጥማጆችና የባህር ሃይል አባላት ባደረጉት አሰሳ ቀሪዎችን […]

የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ዳግም የእንቅስቃሴ እቀባ ማድረግ ከእብደት ይቆጠራል አሉ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ዳግም የእንቅስቃሴ እቀባ ማድረግ ከእብደት ይቆጠራል አሉ:: የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ አቅልለው በማየታአቸው በርካታ ብራዚላዊያንን ዋጋ አስከፍለዋል:: ተብለው የሚተቹት ፕሬዚዳንቱ የእንቅስቃሴ ገደቦችን አጥብቀው እየተቃወሙ ነው፡፡ አብዛኞቹን የአውሮፓ ሀገራትን ጨምሮ በመላው ዓለም ወረርሽኙ ዳግም እየተስደፋፋ መሆኑን ተከትሎ አዳዲስ መመሪያዎች እያወጡ ሲሆን ቦልሶናሮ ግን እምጃውን ርባና ቢስ በማለት ተችተውታል፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው ክትባትን […]