loading
በ2ኛው የዓለም ጦርነት የተሳተፉ የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች ከ75 ዓመት በኋላ ውቅና አገኙ::

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 20፣ 2013 በ2ኛው የዓለም ጦርነት የተሳተፉ የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች ከ75 ዓመት በኋላ ውቅና አገኙ:: ወደ 80,000 የሚሆኑ ጥቁር ደቡብ አፍሪቃውያን እንደ የወታደራዊ ጓድ አካል ሆነው በጦርነቱ ቢሳተፉም ከነጭ ወታደሮች ያነሱ ተደርገው የእነሱ አስተዋፅዖ ሳይነገር ተዳፍኖ ቀርቶ ነበር፡፡ አሁን ግን በኮመንዌልዝ በኩል በተቋቋመው ኮሚሽን በወቅቱ ለተዋጉትና ለሞቱት እንዲሁም አሁንም በህይዎት ለሚገኙ ወታደሮች የመታሰቢያ ሂደት […]

በማዕከላዊ አፍሪካ ምርጫ በተከሰተ ብጥብጥ 800 የምርጫ ጣቢያዎች መዘጋታቸውን የሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን አስታወቀ::

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 20፣ 2013 በማዕከላዊ አፍሪካ ምርጫ በተከሰተ ብጥብጥ 800 የምርጫ ጣቢያዎች መዘጋታቸውን የሀገሪቱ የምጫ ኮሚሽን አስታወቀ:: የታጠቁ ሃይሎች ምርጫው በኪካሄድበት ወቅት ባደረሱት ጥቃት 14 በመቶ የሚሆኑት የምርጫ ጣቢያዎችን ለመዝጋት መገደዱን ነው ኮሚሽኑ የገለፀው፡፡ ታጣቂዎቹ በመራጮችና በምርጫ ሰራተኞች ላይ ጥቃት በመሰንዘር፣ እንዲሁም የምርጫ ኮሚሽኑ ስራውን እንዳያከናውን በማገድ ነው ሂደቱን ያደናቀፉት ተብሏል፡፡ የታጠቁ ሃይሎች በመራጮች ከማዋከብ […]