loading
የአትሌት ቀነኒሳ በቀለ ቅሬታ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ቅሬታውን ገለፀ ፡፡ የኢ/ያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ሚያዚያ 19 ባደረገው 7ኛ መደበኛ ጠቅላላ ስብሰባ ለቶኪዮ ኦሊምፒክ የሚሳተፉ የማራቶን ተወዳዳሪ አትሌቶች በኑከራ ውድድር መምረጥ አስፈላጊ በመሆኑና በፌዴሬሽኑ የቴክኒክ ኮሚቴ፣ በአሰልጣኞችና በአትሌቶቹም ጭምር በጋራ በተደረገ በመሆኑ እንድትሳተፉ ሲል በወንዶች የ12 እንዲሁም በሴቶች የ8 […]

የአብን ማሳሰቢያ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 የአገራችንን ምኅዳር ለአንድ ወገን ዘረኛና ያልተገራ ሽምጥ ግልቢያ የሚያመቻቹ ኃይሎች ከወዲሁ ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ ይገባል ሲል አብን አሳሰበ፡፡ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ አብን ባወጣዉ መግለጫ፤ የአማራ ሕዝብ በአገዛዙ ላይ የቀረውን ተስፋና በጎ ግምት ሁሉ አስተባብሎ መጨረሱን እና በየቦታው በአማራ ሕዝብ ላይ የሚፈፀመውን ጭፍጨፋና ፖለቲካዊ አሻጥር በማያሻማ ሁኔታ በአገር ቤትና በውጭ አገር […]

የፖሊስ ልዩ የበዓል ዝግጅት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 የስቅለት እና የትንሳኤ በዓላትን ምክንያት በማድረግ ወቅቱን ያገናዘበ የፀጥታ ዕቅድ አውጥቶ ወደ ተግባር መግባቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡በበዓላት መዳረሻ ወቅቶች ከወትሮው በተለየ ጨምሮ የሚታየውን የሰዎች እና የተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ተከትሎ የትራፊክ አደጋ እንዳይከሰት እና በተለይም በግብይት፣ በመዝናኛ ሰፍራዎች እና በዕምነት ተቋማት አካባቢ ወንጀሎች እንዳይፈፀሙ ከወትሮው የተለየ ዝግጅት በማድረግ የፀጥታ […]