loading
የፍትህ ስርዓቱን ለማሻሻል ዘርፉን በእውቀት መምራት ያስፈልጋል- ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22፣ 2013 የፍርድ አፈፃፀም መጓተት ችግሮችን ለመፍታት በቴክኖሎጂ የታገዘ አሠራር መተግበር ይገባል ተባለ፡፡ የፌዴራል የፍትህ የህግ ምርምር እና ሥልጠና ኢንስቲትዩት ከባለድርሻ አካላት ጋር በአዲስ አበባ አውደ-ጥናት አካሂዷል። በአውደ-ጥናቱ ላይ  ከፍርድ አፈፃፀም ጋር ያሉ ችግሮች፣ ከአዕምሮ ጤና ህግ ጋር የተያያዙ ጉዳዮች እንዲሁም ባህላዊ የግጭት አፈታት ላይ ያተኮሩ ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበዋል። የፌዴራል ጠቅላይ […]

የመሪያቸው ሸንቃጣነት ያሳሰባቸው ሰሜን ኮሪያዊያን…

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22፣ 2013 ሰሜን ኮሪያዊያን የመሪያቸውን ክብደት መቀነስ ከጤናቸው ሁኔታ ጋር አያይዘው ሀሳብ ገብቷቸዋል ተባለ፡፡ ለወትሮው በሰፋፊ ልብሶቻቸው ፈርጠም ባለ ሰውነታቸው የሚታወቁት ፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኡን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ሸንቀጥ ብለው ታይተዋል ነው የተባለው፡፡ ይህ ደግሞ ለሰሜን ኮሪያዊያን እንደ መልካም ዜና እንደማይቆጠር መገናኛ ብዙሃን በስፋት እየዘገቡት ይገኛሉ፡፡ የሀገሪቱ ቴሌቭዥን ጣቢያ በሳምንቱ መጨረሻ […]

ቶጎ በምዕራብ አፍሪካ ግዙፍ የተባለውን የፀሃይ ሃይል ማመንጫ ይፋ አደረገች::

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22፣ 2013 ከዋና ከተማዋ ቶጎ በደቡባዊ አቅጣጫ 250 ኪሎ ሜትር ላይ የሚገኝው ይህን ፕሮጀክት የሀገሪቱን የኤሌክትሪክ ችግር ይቀርፋል ተብሎ ታምኖበታል፡፡ ፕሮጀክቱ 158 ሺህ የሚሆኑ አባወራዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ሲሆን ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎችን በቀጣይ ለማዳረስ ዕቅድ ተይዞለታል ነው የተባለው፡፡ በአቡዳቢው ልኡል ሼክ ሙሃመድ ቢን ዛይድ የተሰየመው ይህ ፕሮጀከት 64 ነጥብ 7 ሚሊዮን […]