loading
አሸባሪውን የሕወሓትን ኃይል ከታሪክ ገጽ ለመደምሰስ ጊዜው አሁን ነዉ -የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2013 ሀገር በመከላከል ዘመቻው ለመሳተፍ እድሜያችሁና ዐቅማችሁ የሚፈቅድላችሁ ኢትዮጵያውያን ሁሉ የመከላከያ ሠራዊቱን እንዲቀላቀል ጥሪ ቀረበ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ባደረገዉ ጥሪ ፣ዐቅማችሁ የሚፈቅድላችሁ ኢትዮጵያውያን ሁሉ የመከላከያ ሠራዊቱን ልዩ ኃይሉንና ሚሊሻውን በመቀላቀል የሀገር ዘብነታችሁን የምታሳዩበት ትክክለኛው ጊዜ አሁን ነው ብሏል፡፡ አሸባሪውን የሕወሓት ኃይል ከታሪክ ገጽ ለመደምሰስ የሀገር መከላከያ ሠራዊታችን፣ የክልል ልዩ ኃይሎችና ሚሊሻዎች፣ […]

ባለፉት ሁለት ቀናት በኢትዮጵያ በኮቪድ- 19 ምክንያት 20 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ፡፡

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 ባለፉት ሁለት ቀናት በኢትዮጵያ በኮቪድ- 19 ምክንያት 20 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ፡፡የጤና ሚኒስቴር የ24 ሰዓታት የኮቪድ-19 መረጃ እንደሚያመለክተው በተከታታይ በሁለት ቀናትውስጥ 20 ሰዎች ህይወታቸውን በቫይረሱ አጥተዋል፡፡ ቫይረሱ ሀገራችን ከገባ ጀምሮም ህይወታቸው በቫይረሱ ያለፈ ሰዎች ቁጥር 4 ሺህ 4 መቶ 50 ደርሷል፡፡የጽኑ ህሙማንም ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረ ሲሆን ፤ የ24 ሰዓታቱ ሪፖርት […]

የህወሓት ሽብር ቡድን እና የተላላኪዎቹ እቅድ በህዝቦች ህብረት ዛሬም ይከሽፋል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 የህወሓት ሽብር ቡድን እና የተላላኪዎቹ እቅድ በህዝቦች ህብረት ዛሬም ይከሽፋል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሽብር ቡድኑ ህወሓት እና የተላላኪዎቹ እቅድ በህዝቦች ህብረት ዛሬም እንደሚከሽፍ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በማብራሪያቸው ኢትዮጵያ በህወሓት እና በተላላኪዎቹ የምትፈርስ ሳትሆን በህዝቦቿ አንድነት ተገንብታ […]

አሸባሪው ህወሓትን ከመቃብር ለማንሳት የሚጥሩትን መመከት ይገባል- ባልደራስ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013  ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ኢትዮጵያን አሁን ላለችበት ሁኔታ የዳረጋትን ሥርዓት ከመቃብር ለማንሳት የሚያደርገውን እንቅስቃሴ በተባበረ ክንድ መመከት እንደሚገባ ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ ገለጸ፡፡ የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ዶክተር በቃሉ አጥናፉ ትህነግ የአክራሪ ብሄርተኝነት የመጨረሻው ማሳያ ነው ብለዋል፡፡ የመንግስት የተናጠል ተኩስ አቁም ውሳኔ መልካም ቢሆንም አሸባሪው ህወሓት ትንኮሳውን አለማቆሙ ለሠላም ቅንጣት ታህል ፍላጎት […]

በኬኒያ የኮቪድ-19 ክትባት የማይከተቡ የመንግስት ሰራተኞች ቅጣት ይጠብቃቸዋል::

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013  በኬንያ የመንግሥት ሠራተኞች በሙሉ የኮቪድ-19 ክትባት እንዲከተቡ የ13 ቀናት ጊዜ ተሰጣቸው ፡፡ በእነዚህ ቀናት ውስጥ የማይከተቡ የመንግሥት ሠራተኞች የዲሲፕሊን እርምጃ ይጠብቃቸዋል መባሉን አፍሪካ ኒውስ በዘገባው አስነብቧል፡፡ የመንግሥት ሠራተኞች ሃላፊው ጆሴፍ ኪንዩዋ አንዳሉት ከሆነ ውሳኔው የተላለፈው በተለይ በመምህራንና በፀጥታ ዘርፍ ውስጥ ባሉ የመንግሥት ሠራተኞች አካባቢ የኮቪድ-19 ክትባት የመከተብ ዝንባሌ ዝቅተኛ በመሆኑ […]

አሸባሪዉ ህዉሃት ሰቆጣን ለመቆጣጠር ያደረገዉ ተደጋጋሚ ሙከራ እንዳይሳካ የሰቆጣ ወጣቶች ተደራጅተዉ ያበረከቱት አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነዉ ሲል ተደራጅተዉ አከባቢያቸዉን ከሚጠብቁ ወጣቶች አንዱ የሆነዉ ሙሉቀን ዳኘዉ ለአርትስ በስልክ ያደረሰን መረጃ ያስረዳል፡፡

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 አሸባሪዉ ህዉሃት ሰቆጣን ለመቆጣጠር ያደረገዉ ተደጋጋሚ ሙከራ እንዳይሳካ የሰቆጣ ወጣቶች ተደራጅተዉ ያበረከቱት አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነዉ ሲል ተደራጅተዉ አከባቢያቸዉን ከሚጠብቁ ወጣቶች አንዱ የሆነዉ ሙሉቀን ዳኘዉ ለአርትስ በስልክ ያደረሰን መረጃ ያስረዳል፡፡ በተለይም የተደራጀዉ የአካባቢዉ ወጣት ሃይል ህዝቡ ከተማውን ለማንም ጥሎ እንዳይወጣ የማረጋጋትና ማንኛውም የታጠቀ ሃይል በአንድ ኮማንድ ስር ሆኖ በፈረቃ ከተማውን እንዲጠብቅ በማድረግ […]

በህገወጥ መንገድ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ በማስገጠም  ሲጠቀሙ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የማያውቀውን የኤሌክትሪክ ቆጣሪ በማስገጠም የኤሌክትሪክ ሃይል ሲጠቀሙ የነበሩ ግለሰቦች እና ተባባሪዎቻቸው በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ። የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ጎሮ ሰፈራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መሆኑ ተመላክቷል። በአካባቢው የሚኖሩ አምስት ግለሰቦች የኤሌክትሪክ ቆጣሪ ለማስገባት ፈልገው ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ  አገልግሎት ምስራቅ […]

ጦርነቱ ህዝባዊ ይደረግ ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 10፣2013 የአማራ ክልል ህዝብ ጦርነቱን ህዝባዊ እንዲያደርገው ርዕሰ መስተዳደር ጥሪ አቀረቡ:: የህወሓት የሽብር ቡድን ጦርነቱን ህዝባዊ ስላደረገው የአማራ ክልል ህዝብም በተመሳሳይ መንገድ ጦርነቱን ህዝባዊ እንዲያደርገው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አገኘሁ ተሻገር ጥሪ አቀርበዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ ዛሬ በሰጡት መግለጫ የህወሓት የሽብር ቡድን በዋናነት በሶስት ግንባሮች ማለትም በሰሜን እና በደቡብ ጎንደር እንዲሁም በሰሜን […]

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 11 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ህይወታቸው አለፈ፡፡

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 11፣2013 በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 11 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ህይወታቸው አለፈ፡፡ የጤና ሚኒስቴር በ24 ሰዓቱ የኮቪድ-19 ሪፖርት መረጃው ላይ እንዳስታወቀው ፤ በቫይረሱ ምክንያት 11 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፡፡ እስካሁንም በሀገሪቱ በኮሮና ምክንያት ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥርም 4 ሺህ 4 መቶ 89 ደርሷል፡፡ በ24 ሰዓታት ዉስጥ 5ሺህ 1 መቶ 73 ሰዎች ላብራቶሪ ምርመራ […]

ጠ/ሚ ዐቢይ በወታደራዊ ማሰልጠኛዎች ዝግጅቶችን ላቀረቡ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ምስጋና አቀረቡ::

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 11፣2013 ጠ/ሚ ዐቢይ በወታደራዊ ማሰልጠኛዎች ዝግጅቶችን ላቀረቡ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ምስጋና አቀረቡ::ኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ መቼም፣ የትም፣ በምንም በሚል መሪ ቃል፣ የብሔራዊ ቴአትር፣ ኦሮሞ የባህል ማዕከልና የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች በወታደራዊ ማሠልጠኛዎች ተገኝተው ዝግጅቶችን አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት÷ኪነ ጥበብ ምንጊዜም ከኢትዮጵያ ጀግንነት ጋር ናት ብለዋል፡፡ በዚህም ዝግጅቶቹን […]