loading
ኢትዮጵያ ክብሯን ለመድፈር የሚቅበዘበዙትን አደብ የሚያስገዙ ጀግኖች አጥታ አታውቅም ሲሉ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትሯ ገለጹ።

አዲስ አበባ፣መስከረም 11 2014 ሚንስትሯ ኢንጂኔር አይሻ መሀመድ ይህን ያሉት የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በ2013 ዓ.ም በጀት የእቅድ አፈጻጸምና የ2014 በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫዎች አስመልክቶ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ነው፡፡ ከውይይቱ ጎን ለጎንም የኢትዮጵያ ከተሞች የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግሥት ዘመቻን ሚኒስትሯ ኢንጂነር አይሻ መሀመድ አስጀምረዋል። ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሀገሩ አምባሳደርና ጠበቃ […]

ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ ከ60 ሺህ በላይ ዜጎች ለመከላከያ ሠራዊቱ ደም በመለገስ አጋርነታቸውን ማሳየታቸው ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ፣መስከረም 11 2014 ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ ከ60 ሺህ በላይ ዜጎች ለመከላከያ ሠራዊቱ ደም በመለገስ አጋርነታቸውን ማሳየታቸው ተገለጸ፡፡ የብሔራዊ ደም ባንከ አገልግሎት የህልውና ዘመቻውን ተከትሎ ደም የሚለግሱ ዜጎች ቁጥር መጨመሩም አስታውቋል። ይህም በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለውን የደም ክምችት እጥረት በመቅረፍ ረገድ ጉልህ አስተዋጽኦ ማድረጉን ነው የመከላከያ እና ብሔራዊ የደም ባንክ አገልግሎቶች የገለጹት። የብሔራዊ ደም […]

የአሜሪካ የማዕቀብ ይጣል ፕሬዚዳንታዊ ትእዛዝ ዓላማው አዲሱን የመንግሥት ምስረታ ማደናቀፍ ነው ሲሉ አምባሳደርና ጋዜጠኛ ተፈራ ሻወል ተናገሩ፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 የአሜሪካ የማዕቀብ ይጣል ፕሬዚዳንታዊ ትእዛዝ ዓላማው አዲሱን የመንግሥት ምስረታ ማደናቀፍ ነው ሲሉ አምባሳደርና ጋዜጠኛ ተፈራ ሻወል ተናገሩ፡፡አምባሳደርና ጋዜጠኛ ተፈራ በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የአሜሪካ የማዕቀብ ይጣል ፕሬዚዳንታዊ ትእዛዝ የኢትዮጵያ መስከረም 24 ቀን 2014 የሚያካሂደውን የመንግሥት ምስረታ ማደናቀፍ፣ ስልጣን ለአሸባሪው ህወሓት ማጋራት ያም ካልሆነ ጦርነቱ ቆሞ አሽከሮቹ ነፍሳቸውን አድነው ለመውጣት […]

ወራሪውና አሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት 18 ሺህ 9 መቶ ኢንተርፕራይዞች መውደማቸው ተገለፀ።

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 ወራሪውና አሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት 18 ሺህ 9 መቶ ኢንተርፕራይዞች መውደማቸው ተገለፀ። በርዕስ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል ማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ ዶ/ር ሙሉነሽ አበበ እንደገለፁት የሽብር ቡድኑ በግፍ በከፈተው ጦርነት ሳቢያ በአማራ ክልል 18 ሺሕ 9 መቶ ኢንተርፕራይዞች ወድመዋል። ለበርካታ ዓመታት ተደክሞባቸው የተገነቡ 23 የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆችም በጦርነቱ ሙሉ በሙሉ […]

ድጋሚ ምርጫ እንዲካሄድባቸው የተወሰነባቸው የምርጫ ክልሎችን ይፋ ሆኑ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014  የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ 6ተኛው ሃገራዊ ምርጫ ድጋሚ እንዲካሄድባቸው የተወሰነባቸውን የምርጫ ክልሎችን ይፋ አደረገ፡፡በዚህም ባስኬቶ ልዩ ለክልል ምክር ቤት እና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፣ ቡሌ ለክልል ምክር ቤት እና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ ጉመር 2 የክልል ምክር ቤት ፤መስቃና ማረቆ ለክልል ምክር ቤት እና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መሆናቸውን […]

በመስቀል በዓልም ሆነ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ርችት መተኮስ የተከለከለ መሁኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 በመስቀል በዓልም ሆነ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ርችት መተኮስ የተከለከለ መሁኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ከዚህ ቀደም ፖሊስ ያስተላለፈውን መልዕክት በመተላለፍ ርችት የተኮሱ ግለሰቦች ተይዘው በፍርድ ቤት እስከመጠየቅ መድረሳቸውን ነው ነፖሊስ የገለጸው፡፡ በበዓላት ወቅት የሚተኮሱ ርችቶችን ሽፋን በማድረግ ሰላምን የማደፍረስ ፍላጎት ያላቸው ግለሰቦች በሕገ-ወጥ መንገድ የገዙትን የጦር መሣሪያ እንደሚፈትሹ እና የተለያዩ […]

ከተ.መ.ድ. ጋር በአጋርነት ለመስራት ተዘጋጅተናል-አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 የተፈናቀሉ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋምና መሰረታዊ ልማቶችን መልሶ ለመገንባት ከመንግስታቱ ድርጅት ጋር ለመስራት ዝግጁ ነው ተባለ፡፡ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን በኒውዮርክ የስራ ቆይታቸው ጎን ለጎን ከተመድ ምክትል ዋና ፀሃፊ አሚና ጄኔ መሐመድ ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል፡፡ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በፀጥታ ችግር ምክንያት የተፈናቀሉ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም እና የወደሙ […]

አዲስ ወግ አንድ ጉዳይ “በአዲስ መንፈስ አዲስ ውል – መንግስት ምስረታ እና ሀገር ግንባታ” በሚል ርዕስ ውይይት ተካሂዷል፡፡

አዲስ ወግ አንድ ጉዳይ “በአዲስ መንፈስ አዲስ ውል – መንግስት ምስረታ እና ሀገር ግንባታ” በሚል ርዕስ ውይይት ተካሂዷል፡፡ ውይይቱ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መካሄዱን ከጽህፈት ቤቱ የትዊተር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ የውይይቱ ተሳታፊ የሆኑት አቶ ፍስሐ ይታገሱ እንዳሉት÷ ለሀገረ መንግስት ግንባታ ሶስት ቁልፍ ምሰሶዎች ማለትም ገለልተኛ ተቋማትን መገንባት ፣ በመንግስት እና በሕዝቦቹ መካከል መተማመን እና […]

FALSE: There was no problem at Jimma Airport, and flights are still being served today. Ethiopian Airlines and Jimma zone communication have dismissed the accusation.

FALSE: There was no problem at Jimma Airport, and flights are still being served today. Ethiopian Airlines and Jimma zone communication have dismissed the accusation. Awash  Post   Amharic version said   A bomb blast at Jimma Abajfar Airport has killed at least 16 people and injured three others. From now on, Jimma Airport will […]

አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ በደገሀቡር ከተማ 04 ምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምጽ ሰጡ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ በትውልድ ከተማቸው ደገሀቡር ምርጫ ጣቢያ 04 ተገኝተው ድምፃቸውን ሰጥተዋል። በደገሃቡር ከተማ የምርጫ ክልል 51ሺህ 292 ህዝብ በመራጭነት ተመዝግበዋል። መራጮች ከጧቱ 12 ሰዓት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ሰላማዊ በሆነ መልኩ በነቂስ ወጥቶ ድምፁን እየሰጠ ነው። በተመሳሳይ በጌዴኦ ዞን በቡሌ ምርጫ ክልል ድምፅ የመስጠት ሰራው […]