loading
ምዕመናን የልደት በዓልን በቅዱስ ላልይበላ እንዲያከብሩ ጥሪ መቅረቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2014 በልበ ሙሉነት የልደት በዓልን በቅዱስ ላልይበላ እንዲያከብሩ ጥሪ ቀረበ ጥሪውን ያስተላለፉት የደብረ ሮሃ ቅዱስ ላልይበላ አብያተክርስቲያናትና ገዳማት አስተዳዳሪ አባ ፅጌ ሥላሴ መዝገቡ ናቸው፡፡ አካባቢው በችግር ውስጥ እንደነበር ያስታወሱት አባ ፅጌ ሥላሴ ሁላችንም በከባድ ሐዘን ውስጥ ነበርን፤ አሁን ግን ከወገናችን ጋር በዓሉን በተለመደው መልኩ ለማክበር ተዘጋጅተናል ብለዋል፡፡ የቤተክርስቲያኑ የተለመደው አገልግሎት ሳይጓደል […]

የገበያ ዋጋ ለማረጋጋት ከፍተኛ መጠን ያለው የስንዴና ዘይት ግዢ ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2014 የገበያ ዋጋ ለማረጋጋት ከፍተኛ መጠን ያለው የስንዴና ዘይት ግዢ ተፈጸመ:: ግዥው የተረጋጋ ማክሮ ኢኮኖሚ ከማስፍን አንጻር የዋጋ ግሽበትን የመቆጣጠርና የገበያ ዋጋን የማረጋጋት ፋይዳ እንዳለው የገንዘብ ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ ሚኒስቴሩ ይህን የገለጸው የገንዘብ ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማት የመቶ ቀናት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ በተካሄደበት ወቅት ነው፡፡ ባለፉት ጥቅምትና ህዳር ወራት የ4 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ […]