loading
ኑ ለኢትዮጵያና ስለድኻው ወገናችን ስንል ዝቅ እንበል -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2014 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የሚቻለውን በቀለኝነት ትተን የማይቻለውን ይቅርታ እንዘምር ሲሉ መልእክት አስተላለፉ:: ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት የጥምቀትን በዓል አስመልክተው ለክርስትና እምነት ተከታዮች ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክታቸው ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በዚሁ መልእክታቸው ፍቅራችንን፣ ትህትናችንንና ክብራችንን ለሀገራችንና ለወገናችን እናሳይ፣ በተለመደው መንገድ ብቻ ሄደን ሀገራችንን እንደማናድናት እንገንዘብ ብለዋል። ኑ ለኢትዮጵያና ስለድኻው […]

በታላቁ ቤተ-መንግሥት የዕራት መርሐ-ግብር ከ800 ሺህ ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2014 በታላቁ ቤተ-መንግሥት የዕራት መርሐ-ግብር ከ800 ሺህ ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ፡፡ በታላቁ ቤተ-መንግሥት በተካሄደው የዕራት መርሐ-ግብር ከትኬት ሽያጭ በቀጥታ ከ800 ሺህ ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ አስታወቀ። በመርሐ-ግብሩ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ፣ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የዳያስፖራ አደረጃጀት መሪዎች፣ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ተገኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር […]

የከተራ እና የጥምቀት በዓላት ሃይማኖታዊ ትውፊታቸውን ጠብቀው በሰላም እንዲከበሩ ህዝበ ክርስቲያኑ የበኩሉን ሚና ሊወጣ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ጥሪ አቀረበች።

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2014 የከተራ እና የጥምቀት በዓላት ሃይማኖታዊ ትውፊታቸውን ጠብቀው በሰላም እንዲከበሩ ህዝበ ክርስቲያኑ የበኩሉን ሚና ሊወጣ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ጥሪ አቀረበች። የዘንድሮውን የጥምቀት በዓል እንደ ወትሮው ሁሉ ሃይማኖታዊ ትውፊቱን ጠብቆ በደመቀ ሁኔታ ለማክበር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ዝግጅት ማድረጓን በቤተ ክርስቲያኗ የብፁዕ ወ ቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽህፈት ቤትና የውጭ ጉዳይ […]