loading
በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች የተለያዩ የሕክምና ድጋፎች ለመስጠት አንድ መቶ በጎ ፍቃደኛ የጤና ባለሙያዎች ወደ አማራ ክልል አቀኑ።

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች የተለያዩ የሕክምና ድጋፎች ለመስጠት አንድ መቶ በጎ ፍቃደኛ የጤና ባለሙያዎች ወደ አማራ ክልል አቀኑ። የሕክምና ባለሙያዎቹ ከጥር 22 እስከ 29 ቀን 2014 ዓ.ም በአማራ ክልል የሕክምና ምርመራ፣ ሕክምናና የምክር አገልግሎት ይሰጣሉ፤ መድኃኒትም ያቀርባሉ ተብሏል። በጎ ፍቃደኞቹ የሕክምና ድጋፋቸውን የሚሰጡባቸው የአማራ ክልል ከተሞች ሸዋሮቢት፣ ኮምቦልቻ፣ ደሴ፣ […]

ኢትዮ ቴሌኮም ባለፉት ስድስት ወራት 28 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን ይፋ አደረገ።

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ የ2014 በጀት ዓመት የተቋሙን የ6 የስራ አፈፃፀም በማስመልከት መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በ6 ወራት ብቻ ከቴሌኮም አገልግሎት 28 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን ገልጸዋል።ተቋሙ በስድስት ወራት ካገኘው ገቢ መካከል 50 ነጥብ 4 በመቶው ከድምጽ እንዲሁም 28 ነጥብ 8 በመቶው ከኢንተርኔት አገልገሎት የተገኘ መሆኑን ነው የተናገሩት፡፡ […]