loading
እያንዳንዳቸው 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ቅጣት የተወሰነባቸው የንግድ ተቋማት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 ግብይት ሳይኖር የደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የነበሩ 2 ድርጅቶችና 3 ግለሰቦች ከባድ የቅጣት ዉሳኔእደተላለፈባቸው ፍትህ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ቅጣቱ የተወሰነባቸው አባቢን ኮንስትራክሽን እና ማሽነሪ ኪራይ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እናዲን ጀነራል ትሬዲንግ የተባሉ ድርጅቶች መሆናቸውን ሚስቴሩ ገልጿል፡፡ ከንግድ ተቋማቱ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት የነበራቸው 3 ግለሰቦችም የገንዘብና የእስር ቅጣትተወስኖባቸዋል ብሏል ሚኒስቴሩ፡፡ አቶ ቢኒያም […]

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከአቶ ሙስጠፌ ሞሐመድ እና ከክልሉ ኃላፊዎች ጋር በአካባቢው በተከሰተው ድርቅ ዙሪያ ተወያዩ።

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከአቶ ሙስጠፌ ሞሐመድ እና ከክልሉ ኃላፊዎች ጋር በአካባቢውበተከሰተው ድርቅ ዙሪያ ተወያዩ። ፕሬዚዳንቷ ከ.ተ.መ.ድ ምክትል ዋና ጸሐፊ አሚና ሞሐመድና የልዑካን ቡድናቸው ጋር በመሆንበሶማሌ ክልል ጉብኝት አድርገዋል። በቀብሪ በያ ባደረጉት የመስክ ጉብኝት በድርቁ የተነሳ ከተፈናቀሉት ወገኖች ጋር ተገናኝተዋል። የአካባቢው ሕዝብ ለተጎዱት ወገኖቹ የመጀመርያ ደራሽ በመሆን ላሳየው ታላቅነት እንዲሁም […]

ቡርኪናፋሶ ወታደራዊ አቃቤ ህግ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ብሌስ ኮምፓወሬ በ30 ዓመት እስር እዲቀጡ ጠየቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 የቡርኪናፋሶ ወታደራዊ አቃቤ ህግ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ብሌስ ኮምፓወሬ በ30 ዓመት እስር እዲቀጡ ጠየቀ፡፡ ኮምፓወሬ በሌሉበት ክስ የተመሰረተባቸው ከሳቸው በፊት ሀገሪቱን ሲመሩ በነበሩት ፕሬዚዳንት ቶማስ ሳናካራ ግድያ እጃቸው አለበት ተብለው ነው፡፡ አፍሪካ ኒውስ እንደ ዘገበው እንደ አወሮፓዊያኑ አቆጣጠር በ1987 አብዮታዊው መሪ ቶማስ ሳንካራ መገደላቸውን ተከትሎ ወደ ስልጣን የመጡት ኮምፓወሬ ግድያውን ከጀርባ […]