loading
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሀገራችን ተቋማትን መገንባትና ለትውልድ ማሸገጋር እንደምትችል ማሳያ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ።

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሀገራችን ተቋማትን መገንባትና ለትውልድ ማሸገጋር እንደምትችል ማሳያ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት የባንኩን የ80ኛ ዓመት የምስረታ ክብረ በዓልና ያስገነባውን ዘመናዊ ህንፃ ማስመረቁን በማስመልከት በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ፅሁፍ ነው፡፡ ባንኩ ያስገነባውን ባለ 53 ወለል ህንፃ በሚያስመርቅበት ወቅት ተገኝተው ባደረጉት ንግግርም […]

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የሳይበር ጥቃቶችን የመከላከል አቅሙ ከ96 በመቶ በላይ መድረሱን አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የሳይበር ጥቃቶችን የመከላከል አቅሙ ከ96 በመቶ በላይ መድረሱን አስታወቀ፡፡ኤጀንሲው መረጃውን ይፋ ያደረገው የስድስት ወራት የስራ አፈጻጸም አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ ነው። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው ኤጀንሲው የሳይበር ጥቃቶችን ቅድመ መከላከል፣ ጥቃት የደረሰባቸውን መልሶ ወደ ነበሩበት ስራ የመመለስ አቅሙ አድጓል ብለዋል። ባለፉት ስድስት ወራት ከሶስት ሺ […]

ቱርክ ምዕራባውያን ሀገራትት በዩክሬን ጉዳይ ሽብር የመንዛት ዘመቻቸውን ሊያቆሙ ይገባል ስትል አሳሰበች፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 ቱርክ ምዕራባውያን ሀገራትት በዩክሬን ጉዳይ ሽብር የመንዛት ዘመቻቸውን ሊያቆሙ ይገባል ስትል አሳሰበች፡፡ የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቩሶግሉ ምዕራባውያን ሀገራት በዩክሬን ሁኔታ ስጋት ሊፈጥሩ የሚችሉ መግለጫዎችን ከመስጠት መቆጠብ አለባቸው ብለዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አስተያየት የተሰማው ሩሲያ በዩክሬን ላይ በማንኛውም ጊዜ ጥቃት ልትፈፅም ትችላለች በማለት አሜሪካ ካስጠነቀቀች በኋላ ነው። እንዲህ ዓይነቱ […]