loading
የጀጎል ግንብ ከንፅህና ጉድለት ጋር በተያያዘ ምክንያት ችግሮች እየገጠሙት እንደሆነ የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 የጀጎል ግንብ ከንፅህና ጉድለት ጋር በተያያዘ ምክንያት ችግሮች እየገጠሙት እንደሆነ የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ በአሁኑ ወቅትም በዓለም ቅርስነት የተመዘገበውን የጀጎል ግንብ ለጎብኚዎች ምቹ ለማድረግ ህብረተሰቡን ያሳተፈ የማስዋብ ስራ እየተካሄደ ነው ተብሏል፡፡ “ጀጎልን ጽዱ እና ውብ እናድርጋት”  በሚል መሪ ሀሳብ በጀጎል የሚገኙ አሚር ኑር እና አባድር ወረዳዎችን በማስተባበር እና የህዝብ ንቅናቄ […]

ከ90 ዓመታት በላይ ያስቆጠረው የኢትዮጵያ የቆዳ ኢንዱስትሪ እያስመዘገበ ያለው ውጤት አነስተኛ መሆኑ ተገለጸ።

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2014 ከ90 ዓመታት በላይ ያስቆጠረው የኢትዮጵያ የቆዳ ኢንዱስትሪ እያስመዘገበ ያለው ውጤት አነስተኛ መሆኑ ተገለጸ። ኢትዮጵያ በእንስሳት ሃብቷ ከአፍሪካ ቀዳሚ ብትሆንም ያላትን ሃብት በአግባቡ መጠቀም ባለመቻሏ ውጤታማ እንዳልሆነችና በርካታ የቆዳ ውጤቶችን ከውጭ እንደምታስገባ ተነግሯል፡፡ በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የኮቪድ-19 ወረርሽኝና ሌሎች ችግሮች ለኢንዱስትሪው የገበያ መቀዛቀዝ ምክንያት መሆኑን የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት […]