loading
የመኪና ቀበኞችን በቁጥጥር አውያለሁ-የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን::

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 21 የመኪና ቀበኞችን በቁጥጥር አውያለሁ-የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን:: የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በተሸከርካሪ ስርቆት ተሰማርተው የነበሩ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አውያለሁ አለ፡፡ በቡድን በመደራጀት እንዲሁም በተናጠል ተሽከርካሪዎችን ሲሰርቁ እና ሲተባበሩ የነበሩ 21ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደባቸው መሆኑን ነው ኮሚሽኑ የገለጸው፡፡ ቀደም ሲል ፈፃሚያቸው ያልታወቀ በሚል የተመዘገቡ የሥርቆት ወንጀሎች በእነዚህ ተጠርጣሪዎች […]

አሜሪካ እና እንግሊዝ በሩሲያ የነዳጅ እና የጋዝ ሽያጭ ላይ እገዳዎችን አሳለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 21 አሜሪካ እና እንግሊዝ በሩሲያ የነዳጅ እና የጋዝ ሽያጭ ላይ እገዳዎችን አሳለፉ:: ሁለቱ ሀገራት በሩሲያ ላይ የሚያደርጉትን ሁለንተናዊ ጫና የገፉበት ሲሆን ሞስኮ የነዳጅ ምርቷን ለገበያ እንዳታቀርብ ተባብረውባታል፡፡ የአውሮፓ ህብረት በበኩሉ በሩሲያ የጋዝ ምርት ላይ ያለውን ጥገኝነት በማቆም ለዩክሬን ወረራ ኢኮኖሚያዊ የማዕቀብ ምላሽ እየሰጠ ይገኛል። የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የተወሰደው እርምጃ […]