loading
አሜሪካ እና እንግሊዝ በሩሲያ የነዳጅ እና የጋዝ ሽያጭ ላይ እገዳዎችን አሳለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 21 አሜሪካ እና እንግሊዝ በሩሲያ የነዳጅ እና የጋዝ ሽያጭ ላይ እገዳዎችን አሳለፉ:: ሁለቱ ሀገራት በሩሲያ ላይ የሚያደርጉትን ሁለንተናዊ ጫና የገፉበት ሲሆን ሞስኮ የነዳጅ ምርቷን ለገበያ እንዳታቀርብ ተባብረውባታል፡፡ የአውሮፓ ህብረት በበኩሉ በሩሲያ የጋዝ ምርት ላይ ያለውን ጥገኝነት በማቆም ለዩክሬን ወረራ ኢኮኖሚያዊ የማዕቀብ ምላሽ እየሰጠ ይገኛል። የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የተወሰደው እርምጃ […]

ያማረ ቢሮ ብቻ ሳይሆን ያማረች አገር ለመገንባት እንሥራ – ጠ/ሚ ዐቢይ::

አዲስ አበባ፣መጋቢት 5፣2014 ያማረ ቢሮ ብቻ ሳይሆን ያማረች አገር ለመገንባት መሥራት አለብን ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ፡፡ ዶክትር ዐቢይ ፓርቲው ዛሬ ባስመረቀው ዋና ጽህፈት ቤት ተገኝተው ባደረጉት ንግግር ህንጻውን የሚመጥን ሥራ መስራት አለብን፤ ሀገር በዘይትና በስኳር የተነሳ ችግር ውስጥ እያለች ለመፍትሔውመስራት ካልቻልን አስቸጋሪ ነው ብለዋል። በቢሯችን ልክ ያሉትን ችግሮች ለመፍታት የምንሠራ ሊሆን […]

በኢትዮጵያ አማካይ የመኖሪያ እድሜ 69 ዓመት ደረሰ በኢትዮጵያ 45 የነበረው አማካይ የመኖሪያ እድሜ ምጣኔ ወደ 69 ዓመት ማደጉ ተገለጸ::

አዲስ አበባ፣መጋቢት 5፣2014 በኢትዮጵያ 45 ዓመት የነበረው አማካይ የመኖሪያ እድሜ ምጣኔ ወደ 69 ዓመት ማደጉን  በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ብሔራዊ የጤና መረጃ አስተዳደር ቅመራ እና ትንተና ማእከል አስታውቋል፡፡   ኢንስቲትዩቱ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን የጤና አትላስ ይፋ ባደረገበት ወቅት ፤ በኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ1980 አማካይ የመኖሪያ እድሜ ዘመን 45 ዓመት የነበረው በ2019 ወደ 69 ዓመት ማደጉን አስታውቋል። በፈረንጆቹ 1990 […]

ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን መቀበል ጀመረ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 5፣2014 ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን መቀበል ጀመረ :: በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ከፍተኛ ውድመት ተፈፅሞበት ተዘግቶ የቆየው የወልድያ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት ተማሪዎቹን መቀበል ጀምሯል። የዩኒቨርሲቲው ጥበቃና ደህንነት ሰራተኞች አስፈላጊውን የፍተሻ ስራ እያከናወኑ ጥሪ የተደረገላቸውተማሪዎች ከዛሬ ጠዋት ጀምረው ወደ ግቢ በመግባት ላይ ናቸው፡፡ ዩኒቨርሲቲው መጋቢት 5 እና 6 ቀን 2014 ዓ.ም ለተማሪዎቹ ምዝገባ የሚያካሂድ ሲሆን÷ለተማሪዎቹም የትራንስፖርት […]

2 ሺህ 574 አመራሮችን ከሃላፊነት አንስቼያለሁ- ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 ብልጽግና ፓርቲ በቅድመ ጉባኤ ግምገማ 2 ሺህ 574 አመራሮች ከሃላፊነት እንዲነሱ አድርጌያለሁ አለፓርቲው ይህን ያለው የመጀመሪያ ጉባኤ መካሄዱን ተከትሎ ከቅድመ ጉባኤ እስከ ፍፃሜው ድረስየነበረውን ክንውን በማስመልከት መግለጫ በሰጠበት ወቅት ነው፡፡የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በፓርቲው ቅድመ ጉባኤ ግምገማ 108 ሺህ 258አመራሮች ተገምግመው በ10 ሺህ 658 አመራሮች ላይ የተለያየ ደረጃ ያለው […]

ቻይና የአፍሪካ ቀንድ ሀገራትን የፀጥታ ፈተናዎችን ለመፍታት የሚያደርጉትን ጥረት እንደምትደግፍ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 ቻይና የአፍሪካ ቀንድ ሀገራትን የፀጥታ ፈተናዎችን ለመፍታት የሚያደርጉትን ጥረት እንደምትደግፍገለጸች ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአፍሪካ ቀንድ የቻይና ልዩ መልዕክተኛ ሚስተር ዙ ቢንግ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በውይይታቸውም አቶ ደመቀ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የቆየ ግንኙነት እና ቻይና ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ሁለገብ ድጋፍ አድንቀዋል።በዚህ ረገድ ቻይና […]

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ምግብን መሠረት ያደረገ የአመጋገብ መመሪያ ይፋ ተደረገ::

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ምግብን መሠረት ያደረገ የአመጋገብ መመሪያ ይፋ ተደረገ:: መመሪያውን በኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስተባባሪነት የጤና ሚኒስቴር፣ የግብርና ሚኒስቴር፣ የትምህርት ሚኒስቴርና አጋር አካላት ናቸው በጋራ ያዘጋጁት፡፡ የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ የ2019 ጥናት እንደሚያመለክተው በሀገራችን 54 በመቶ የሚሆኑ ቤተሰቦች እንዲመገቡ ከሚመከረው ሰባት የምግብ ምድቦች ውስጥ ከአራት በታች የሚመገቡመሆናቸው ተረጋግጧል ነው የተባለው፡፡ በተለይም ህፃናትና […]

በሱዳን የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን የሚገጥሟቸው ችግሮች …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 በሱዳን የመኖሪያ እና ሥራ ፈቃድ ክፍያዎች ከኢትዮጵያዊያን የመክፈል አቅም በላይ በመሆቸው በርካቶች ሕጋዊ ሆኖ ለመኖር መቸገራቸው ተገለጸ፡፡ በሱዳን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር የሆኑት ይበልጣል አዕምሮ ችግሩን ለመቅረፍ በሱዳን በኩል ልዩ ድጋፍ እና ትብብር እንዲደረግ ጠይቀዋል። አምባሳደር ይበልጣል ጥያቄውን ያቀረቡት ከሱዳን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ተጠባባቂ ሚኒስትር ጋር በችግሩ ዙሪያ በተወያዩበት ወቅት ነው፡፡ […]

የኬንያው ምክትል ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ኡሁሩ ኬንያታ ሀገሪቱን በተሳሳተ መንገድ እየመሯት ነው ሲሉ ወቀሱ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2014 የኬንያው ምክትል ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ኡሁሩ ኬንያታ ሀገሪቱን በተሳሳተ መንገድ እየመሯት ነው ሲሉ ወቀሱ፡፡ኡሁሩ የአመራር ብቃት የላቸውም ያሉት ምክትል ፕሬዚዳንቱ ለዚህ አንዱ ማሳያ እሳቸው ወደ ስልጣን ሲመጡ የነበረው የመንግስት የብድር መጠን ከ17 ቢሊዮን ወደ 63 ቢሊዮን ዶላር ማሻቀቡ ነው ብለዋል፡፡ የሁለቱ መሪዎች መቃቃር የተጀመረው ኡሁሩ ከቀድሞው ተቀናቃኛቸው ራይላ ኦዲንጋ ጋር […]

መንግሥት የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑ ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9 ፣ 2014 የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ እየተሳተፉ ከሚገኙ እና ለመሳተፍ ፍላጎት ካላቸው የህንድ ባለሀብቶች እና ከህንድ የኢንቨስትመንት ፎረም አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ሬድዋን ኢትዮጵያ ባለፉት ሦስት ዓመታት ከአሁን በፊት ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት ያልሆኑ የኢንቨስትመንት ዘርፎችን ጭምር ክፍት ማድረጓን አስታውሰዋል። የሕንድ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ […]