loading
የፈረንሳይ ኤምባሲ በኢትዮጵያ ያለዉን የመገናኛ ብዙሃን አቅምን ለማሳደግ ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክርቤት ጋር ድጋፍ ለማድረግና በጋራ ለመስራት ተስማሙ ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013 የፈረንሳይ ኤምባሲ በኢትዮጵያ ያለዉን የመገናኛ ብዙሃን አቅምን ለማሳደግ ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክርቤት ጋር ድጋፍ ለማድረግና በጋራ ለመስራት ተስማሙ ፡፡ ድጋፉ በተለይም የሚዲያ ነፃነት የሙያዉን ስነምግባር ባከበረ መልኩ እንዲሆንና በዘርፉ ላይ ባለሙያዎችን እንዲሁም የሚዲያ ተቋማትን ለማሰልጠን እንደሚዉልና አይነተኛ ጠቀሜታ እንደሚኖረዉ ተገልጿል፡፡የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት በዋናነት የሚዲያ ነፃነት ላይ በኢትዮጵያ ያሉ […]

አፍሪካ የአሮጌ ተሸከርካሪዎች ሽያጭ ብክለትን እያስከተለ ነዉ ተባለ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013 በአፍሪካ የአሮጌ ተሸከርካሪዎች ሽያጭ ብክለትን እያስከተለ ነዉ ተባለ፡፡ ቢቢሲ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ሪፖርትን ጠቅሶ እንደዘገበዉ፤በሚሊዮን የሚቆጠሩ አሮገ የሚገፉ ተሽከርካሪዎች ከሀብታም ሀገራት እየወጡ በድሃዎቹ የአፍሪካ ሀገራት ማራገፊያ ሆነዋል ብለዋል፡፡ ይህ ደግሞ አፍሪካን የቆሻሻና የብክለት ማዕከል ማድረጉን ሪፖርቱ ገልጿል፡፡ ከ2015 አስከ 2018 እ.ኤ አ ባሉት ግዚያት 14 ሚሊዮን አሮጌ ተሸከርካሪዎች ዉስጥ ግማሽ […]

በፓኪስታንዋ ፔሻወር ከተማ በትምህርት ቤት ዉስጥ በደረሰ ፍንዳታ 7 ሰዎች ሞቱ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013 በፓኪስታንዋ ፔሻወር ከተማ በትምህርት ቤት ዉስጥ በደረሰ ፍንዳታ 7 ሰዎች ሞቱ::ከሞቱት መካከልም አራቱ ህጻናት ናቸዉ ተብሏል::በቢሲ እንደዘገባዉ ፖሊስ በሀይማኖታዊ ትምህርትቤቱ በደረሰዉ ጥቃትም ከ50 በላይ ሰዎች መቁሰላቸዉን ገልጿል:: የሆስፒታል ምንጮች እንደገለጹት ወደ ሆስፒታሉ ቆስለዉ እና ህይወታቸዉ አልፎ የመጡ ሰዎች በፍንዳታ የተጎድ እንደሆኑ አረጋግጧል በጥቃቱ ህይወታቸዉ ካለፉት አራት ህጻናት በተጨማሪ ሌሎቹ ከ20 […]

ከግንቦት መጨረሻ እስከ ሰኔ ወር መጀመሪያ ባለው ጊዜ ምርጫ ለማካሄድ ዕቅድ ተይዟል ተባለ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 ከግንቦት መጨረሻ እስከ ሰኔ ወር መጀመሪያ ባለው ጊዜ ምርጫ ለማካሄድ ዕቅድ ተይዟል ተባለ:: ይህ የተባለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ6ኛው አገራዊ ምርጫ በሚከናወኑ ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ከሲቪክ እና ከመገናኛ ብዙሃን አባላት በመከረበት ወቅት ነው፡፡ በውይይቱ ወቅት እንደተባለው ከታህሳስ እስከ ጥር ባሉት ጊዜያት የመራጮች ምዝገባ እንደሚካሄድ ታውቋል፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ወይዘሪት […]

በሴኔጋል ድንበር አካባቢ በደረሰ የጀልባ አደጋ በርካታ ስተኞች ህይዎታቸው አላፏል ተባለ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 በሴኔጋል ድንበር አካባቢ በደረሰ የጀልባ አደጋ በርካታ ስተኞች ህይዎታቸው አላፏል ተባለ:: የተባሩት መንግስታት ድርጅት በመግለጫው እንዳለው በአደጋው ሳቢ 140 ስደተኞችና ናቸው ህይዎታቸው ያለፈው፡፡ ጀልባዋ 200 ሰዎችን አሳፍራ ስትጓዝ በድንገት የእሳት አደጋ መከሰቱ ስደተኞቹ ለሞት አደጋ የተዳረጉት ተብሏል፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው የሴኔጋል እና የስፔን አሳ አጥማጆችና የባህር ሃይል አባላት ባደረጉት አሰሳ ቀሪዎችን […]

የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ዳግም የእንቅስቃሴ እቀባ ማድረግ ከእብደት ይቆጠራል አሉ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ዳግም የእንቅስቃሴ እቀባ ማድረግ ከእብደት ይቆጠራል አሉ:: የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ አቅልለው በማየታአቸው በርካታ ብራዚላዊያንን ዋጋ አስከፍለዋል:: ተብለው የሚተቹት ፕሬዚዳንቱ የእንቅስቃሴ ገደቦችን አጥብቀው እየተቃወሙ ነው፡፡ አብዛኞቹን የአውሮፓ ሀገራትን ጨምሮ በመላው ዓለም ወረርሽኙ ዳግም እየተስደፋፋ መሆኑን ተከትሎ አዳዲስ መመሪያዎች እያወጡ ሲሆን ቦልሶናሮ ግን እምጃውን ርባና ቢስ በማለት ተችተውታል፡፡ አልጀዚራ እንደዘገበው ክትባትን […]

ፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ ምርጫውን የማሸነፍ እድላቸው ሰፊ ነው እየተባለ ነው::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 ፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ ምርጫውን የማሸነፍ እድላቸው ሰፊ ነው እየተባለ ነው::የኮትዲቯሩ ፕሬዚዳንት አላሳኒ ኦታራ የድምፅ ቆየጠራው ባይጠናቀቅም ከወዲሁ በሰፊ ልዩነት እየመሩ መሆናቸው እየተወራ ነው፡፡ ይህን የሰሙ የተፎካካሪ ፓርቲ ተወካዮች ደጋፊዎቻቸውን ለተቃውሞ እዲዘጋጁ ጥሪ አስተላልፈዋል ነው የተባለው፡፡ የተቃዋሚ ፓር ወክለው የተወዳሩት ሄንሪ ቤዲ እና ፓስካል አፊ ንጉዌሳን በጋራ በሰጡ መግለጫ በምርጫው ምክንያት […]

በአንበጣ መንጋ ጉዳት የደረሰባቸውን አርሦ-አደሮች በዘላቂነት ለማቋቋም አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኙ ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች ገልጹ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 በአንበጣ መንጋ ጉዳት የደረሰባቸውን አርሦ-አደሮች በዘላቂነት ለማቋቋም አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኙ ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች ገልጹ፡፡ የዞኑ ኮሚዩኒኬሽን ለአርትስ በላከዉ መግለጫ በቅርቡ በአካባቢዉ በተከሰተዉ የአንበጣ መንጋ ምክንያት በ35 የ1ኛ ደረጃ እና በአንድ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት-ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች በኢኮኖሚና በሰነልቦና ተጎጂ መሆናቸውም ነው በጥናቱ የተመላከተው፡፡ 9ሽህ 388 ህፃናት እና 2 […]

ኢትዮጵያ በቀጣይ 30 ዓመታት የሚኖራትን የህዝብ ቁጥር እድገት በልማት ዕቅዷ ማጤን አንደሚኖርባት ምሁራን ገለጹ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 ኢትዮጵያ በቀጣይ 30 ዓመታት የሚኖራትን የህዝብ ቁጥር እድገት በልማት ዕቅዷ ማጤን አንደሚኖርባት ምሁራን ገለጹ፡፡ኢትዮጵያ በቀጣዮቹ 30 ዓመታት የሚኖራትን የህዝብ ቁጥር እድገት በምትቀርጻቸው የልማት ዕቅዶች ታሳቢ እንድታደርግ ምሁራን ሀሳብ አቅርበዋል፡፡”ባለሰማያዊ አርማ የተሰኘ” የኢትዮጵያን 2050 ተግዳሮቶችና እድሎችን የሚዳስስ ሪፖርትን አስመልክቶ በበይነ መረብ በመታገዝ መግለጫ ተሰጥቷል። ሪፖርቱ በአገር ውስጥና በውጪ በሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ምሁራን […]

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2013 የሚኒስትሮች ምክር ቤት በትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ::የኢፌዴሪ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ፡፡የኢፌዴሪ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ጥቅምት 25 ቀን 2013 ዓ.ም ባደረገው 21ኛ አስቸኳይ ልዩ ስብሰባ መንግሥት የሀገርን ሰላምና ሕልውና፣ የሕዝብንና የዜጎችን ደህንነት የማረጋገጥ እና ሀገሪቷን ወደ ሁከትና ብጥብጥ የሚወስዱ ማናቸውንም ድርጊቶችን የመከላከል ሕገ […]