loading
በናይጄሪያ 30 ወታደሮች በእስላማዊ ታጣቂ ሀይሎች መገደላቸዉ ተሰማ::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 በናይጄሪያ 30 ወታደሮች በእስላማዊ ታጣቂ ሀይሎች መገደላቸዉ ተሰማ:: በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ በ4ቀናት ዉስጥ በእስለማዊ ታጣቂ ሀይሎች ወደ 30 የሚጠጉ ወታደሮች መገደላቸዉን ወታደራዊና ሚሊሻ ምንጮች ገልፀዋል ፡፡ ጥቃቱ በናይጄሪያ የሰሜን ምስራቅ ክፍልን ጨምሮ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የፀጥታዉ ሁኔታ እየተባባሰ መምጣቱን ያስመሰከረ ነዉም ተብሏል ፡፡ በአራቱ ቀናት በተፈፀመዉ ጥቃት 27 […]

የአሜሪካ ጦር የሞዛምቢክ ባህር ሃይል የጂሃዲስቶችን አመጽ ለመውጋት ያግዘው ዘንድ ሊያሰለጥን መሆኑ ተነገረ ፡፡

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 የአሜሪካ ጦር የሞዛምቢክ ባህር ሃይል የጂሃዲስቶችን አመጽ ለመውጋት ያግዘው ዘንድ ሊያሰለጥን መሆኑ ተነገረ ፡፡ የሞዛምቢክ ባህር ሃይል በሀገሪቱ ሰሜን ምስራቅ ካቦ ዴልጋዶ ግዛት ውስጥ የሚገኘውን የጂሃዲስት አመጽ ለመዋጋት የሚያስችለውን አቅም የአሜሪካ ልዩ ኦፕሬሽን ሃይል ለሁለት ወራት እንደሚያስታጥቀው በማፑቶ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡ በአካባቢው አል- ሸባብ በመባል የሚታወቁት የታጠቁት […]

ከፍጥነት ወሰን በላይ በማሽከርከር የሚደርሰውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ የተጠናከረ ቁጥጥር እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 ከፍጥነት ወሰን በላይ በማሽከርከር የሚደርሰውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ የተጠናከረ ቁጥጥር እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ:: ከፍጥነት ወሰን በላይ በማሽከርከር እየደረሰ ያለውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ የተጠናከረ ቁጥጥር ማድረግ እንደሚገባ የብሔራዊ መንገድ ደህንነት ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት ገለጸ። ለፌደራል እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አባላት እንዲሁም ለትራፊክ ማኔጅመንት ጽህፈት ቤት አባላት የአደጋውን ምክንያት ለመቀነስ […]

በሰሜን አሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን ኮቪድ 19ን ለመከላከል እና ህክምናዉን ለማገዝ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር በጥሬ እና 2 ነጠብ 7 መሊዮን ዶላር በቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጋቸዉ ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013  በሰሜን አሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን ኮቪድ 19ን ለመከላከል እና ህክምናዉን ለማገዝ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር በጥሬ እና 2 ነጠብ 7 መሊዮን ዶላር በቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጋቸዉ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸዉ በዶክተር እናዉጋዉ መሀሪ የተመሰረተዉ ፒፕል ቱ ፕፕል የተባለዉ ግብረሰናይ ድርጅት ባዘጋጀዉ ዌቢናር ላይ ነዉ ፡፡በዌቢናሩ ከኮቪድ 19 […]

በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ለህዳሴ ግድብ ግንባታ ከቦንድ ሽያጭ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ለማሰባሰብ እየተሰራ ነው ተባለ::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ለታላቁ የኢትዮዽያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ እየተካሄደ መሆኑን የዞኑ የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበርያ ምክር ቤት አስታዉቋል::የታላቁ የኢትዮዽያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ 10ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የቦንድ ግዢ ሳምንት በዞኑ አወዳይ ከተማ በይፋ ተጀምሯል:: የዞኑ የታላቁ የህዳሴግድብ ግንባታ ማስተባበርያ ምክር […]

የኮንጎው ተቃዋሚ ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪ በምርጫ ማግስት በኮቪድ-19 ምክንያት ህይዎታቸው ማለፉ ተሰማ::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 የኮንጎው ተቃዋሚ ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪ በምርጫ ማግስት በኮቪድ-19 ምክንያት ህይዎታቸው ማለፉ ተሰማ:: የተቃዋሚ ፓርቲን ወክለው በእጩነት ቀርበው የነበሩት ብሪስ ፓርፋይት ለላስ በምርጫው ዋዜማ እለት ነበር በቫይረሱ መያዛቸው በመረጋገጡ ሆስፒታል የገቡት፡፡ኮለላስ ህመማቸው ሲበረታ የተሻለ ህክምና እንዲደረግላቸው ወደ ፈረንሳይ ተወስደው እንደነበርም የምርጫ ቅስቀሳ ዳይሬክተራቸው ተናግረዋል፡፡ ይሁን እንጂ እጩ ተወዳዳሪው ገና […]

በአውስራሊያ የተከሰተው የጎርፍ መጥለቅለቅ በርካታ ሺዎችን ከመኖሪያቸው እያፈናቀለ ነው::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 በአውስራሊያ የተከሰተው የጎርፍ መጥለቅለቅ በርካታ ሺዎችን ከመኖሪያቸው እያፈናቀለ ነው:: የሀገሪቱ መንግስት እስካሁን የአደጋ ስጋት ያለባቸውን 18 ሺህ ገደማ ነዋሪዎችን ከአካባቢያቸው እንዲነሱ አድርጓል፡፡ በአውስትራሊያ የተከሰተው ጎርፍ በአስከፊነቱ ከ60 ዓመታት ወዲህ ታይቶ እንደማይታወቅ ነው ሮይተርስ የዘገበው፡፡ የኒው ሳውዝ ዌልስን እና ሌሎች አካባቢዎችን ያጥለቀለቀው ጎርፍ በቀጣዮቹ ሳምንታትም ተጠናክሮ እደሚቀጥል የአየር ሁኔታ […]

በኢትዮጵያ በወንጀል ድርጊት የተገኘን ገንዘብ ወይም ንብረትን ህጋዊ አስመስሎ ከሚቀርብባቸው መንገድ አንደኛው የሪል እስቴት ዘርፉ ነው፡፡

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 በኢትዮጵያ በወንጀል ድርጊት የተገኘን ገንዘብ ወይም ንብረትን ህጋዊ አስመስሎ ከሚቀርብባቸው መንገድ አንደኛው የሪል እስቴት ዘርፉ ነው፡፡መኒ ላውንደሪንግ ወይም የገንዘብ እጥበት ሌላኛው ስሙ ነው፡፡በኢትዮጵያ ከመኒ ላውንደሪንግ ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ አልሚዎች ላይ ምርመራ መጀመሩን የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ለሸገር ነግሯል፡፡ ገንዘብ ከማሸሽ እና በወንጀል የተገኘን ገንዘብ ህጋዊ አስመስሎ ከማቅረብ ማዕዘን […]

ኢትዮጵያ እና ኤርትራ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና የኢኮኖሚ ትብብራቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለፁ::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 ኢትዮጵያ እና ኤርትራ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና የኢኮኖሚ ትብብራቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለፁ:: ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ይህን ያሉት ለሁለት ቀናት ወደ ኤርትራ ባደረጉት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ከፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፍወርቂ ጋር በአስመራ ውይይት ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው:: ሁለቱ መሪዎች በትግራይ ክልል ከተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ እና ተያያዥ ጉዳዮች […]

ኢትዮጵያ 300 ሺህ ሲኖፋርማ የኮቪድ19 ክትባት ከቻይና ተረከበች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2013 ኢትዮጵያ 300 ሺህ ሲኖፋርማ የኮቪድ19 ክትባት ከቻይና መንግስት ተረከበች። በኢትዮጰያ የቻይናው አምባሳደር ዣሆ ዢያን ኢትዮጵያ ቻይና በኮቪድ19 በተጠቃች ጊዜ ወዳጅነቷን ያሳየች ጠንካራ አጋር መሆኗን ተናግረዋል። አምባሳደሩ በቀጣይም ቻይና መሰል ድጋፎችን ታደርጋለችም ነው ያሉት፡፡ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በበኩላቸው ቻይና ዛሬ ካደረገችው ድጋፍ በተጨማሪ ከዚህ ቀደም የኮቪድ19 መከላከያ […]