loading
የህወሓት ሽብር ቡድን እና የተላላኪዎቹ እቅድ በህዝቦች ህብረት ዛሬም ይከሽፋል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013 የህወሓት ሽብር ቡድን እና የተላላኪዎቹ እቅድ በህዝቦች ህብረት ዛሬም ይከሽፋል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሽብር ቡድኑ ህወሓት እና የተላላኪዎቹ እቅድ በህዝቦች ህብረት ዛሬም እንደሚከሽፍ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በማብራሪያቸው ኢትዮጵያ በህወሓት እና በተላላኪዎቹ የምትፈርስ ሳትሆን በህዝቦቿ አንድነት ተገንብታ […]

አሸባሪው ህወሓትን ከመቃብር ለማንሳት የሚጥሩትን መመከት ይገባል- ባልደራስ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013  ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ኢትዮጵያን አሁን ላለችበት ሁኔታ የዳረጋትን ሥርዓት ከመቃብር ለማንሳት የሚያደርገውን እንቅስቃሴ በተባበረ ክንድ መመከት እንደሚገባ ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ ገለጸ፡፡ የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ዶክተር በቃሉ አጥናፉ ትህነግ የአክራሪ ብሄርተኝነት የመጨረሻው ማሳያ ነው ብለዋል፡፡ የመንግስት የተናጠል ተኩስ አቁም ውሳኔ መልካም ቢሆንም አሸባሪው ህወሓት ትንኮሳውን አለማቆሙ ለሠላም ቅንጣት ታህል ፍላጎት […]

በኬኒያ የኮቪድ-19 ክትባት የማይከተቡ የመንግስት ሰራተኞች ቅጣት ይጠብቃቸዋል::

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 6፣ 2013  በኬንያ የመንግሥት ሠራተኞች በሙሉ የኮቪድ-19 ክትባት እንዲከተቡ የ13 ቀናት ጊዜ ተሰጣቸው ፡፡ በእነዚህ ቀናት ውስጥ የማይከተቡ የመንግሥት ሠራተኞች የዲሲፕሊን እርምጃ ይጠብቃቸዋል መባሉን አፍሪካ ኒውስ በዘገባው አስነብቧል፡፡ የመንግሥት ሠራተኞች ሃላፊው ጆሴፍ ኪንዩዋ አንዳሉት ከሆነ ውሳኔው የተላለፈው በተለይ በመምህራንና በፀጥታ ዘርፍ ውስጥ ባሉ የመንግሥት ሠራተኞች አካባቢ የኮቪድ-19 ክትባት የመከተብ ዝንባሌ ዝቅተኛ በመሆኑ […]

አሸባሪዉ ህዉሃት ሰቆጣን ለመቆጣጠር ያደረገዉ ተደጋጋሚ ሙከራ እንዳይሳካ የሰቆጣ ወጣቶች ተደራጅተዉ ያበረከቱት አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነዉ ሲል ተደራጅተዉ አከባቢያቸዉን ከሚጠብቁ ወጣቶች አንዱ የሆነዉ ሙሉቀን ዳኘዉ ለአርትስ በስልክ ያደረሰን መረጃ ያስረዳል፡፡

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 አሸባሪዉ ህዉሃት ሰቆጣን ለመቆጣጠር ያደረገዉ ተደጋጋሚ ሙከራ እንዳይሳካ የሰቆጣ ወጣቶች ተደራጅተዉ ያበረከቱት አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነዉ ሲል ተደራጅተዉ አከባቢያቸዉን ከሚጠብቁ ወጣቶች አንዱ የሆነዉ ሙሉቀን ዳኘዉ ለአርትስ በስልክ ያደረሰን መረጃ ያስረዳል፡፡ በተለይም የተደራጀዉ የአካባቢዉ ወጣት ሃይል ህዝቡ ከተማውን ለማንም ጥሎ እንዳይወጣ የማረጋጋትና ማንኛውም የታጠቀ ሃይል በአንድ ኮማንድ ስር ሆኖ በፈረቃ ከተማውን እንዲጠብቅ በማድረግ […]

በህገወጥ መንገድ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ በማስገጠም  ሲጠቀሙ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 7፣2013 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የማያውቀውን የኤሌክትሪክ ቆጣሪ በማስገጠም የኤሌክትሪክ ሃይል ሲጠቀሙ የነበሩ ግለሰቦች እና ተባባሪዎቻቸው በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ። የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ጎሮ ሰፈራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ መሆኑ ተመላክቷል። በአካባቢው የሚኖሩ አምስት ግለሰቦች የኤሌክትሪክ ቆጣሪ ለማስገባት ፈልገው ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ  አገልግሎት ምስራቅ […]

ጦርነቱ ህዝባዊ ይደረግ ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 10፣2013 የአማራ ክልል ህዝብ ጦርነቱን ህዝባዊ እንዲያደርገው ርዕሰ መስተዳደር ጥሪ አቀረቡ:: የህወሓት የሽብር ቡድን ጦርነቱን ህዝባዊ ስላደረገው የአማራ ክልል ህዝብም በተመሳሳይ መንገድ ጦርነቱን ህዝባዊ እንዲያደርገው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አገኘሁ ተሻገር ጥሪ አቀርበዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ ዛሬ በሰጡት መግለጫ የህወሓት የሽብር ቡድን በዋናነት በሶስት ግንባሮች ማለትም በሰሜን እና በደቡብ ጎንደር እንዲሁም በሰሜን […]

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 11 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ህይወታቸው አለፈ፡፡

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 11፣2013 በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 11 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ህይወታቸው አለፈ፡፡ የጤና ሚኒስቴር በ24 ሰዓቱ የኮቪድ-19 ሪፖርት መረጃው ላይ እንዳስታወቀው ፤ በቫይረሱ ምክንያት 11 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል፡፡ እስካሁንም በሀገሪቱ በኮሮና ምክንያት ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥርም 4 ሺህ 4 መቶ 89 ደርሷል፡፡ በ24 ሰዓታት ዉስጥ 5ሺህ 1 መቶ 73 ሰዎች ላብራቶሪ ምርመራ […]

ጠ/ሚ ዐቢይ በወታደራዊ ማሰልጠኛዎች ዝግጅቶችን ላቀረቡ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ምስጋና አቀረቡ::

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 11፣2013 ጠ/ሚ ዐቢይ በወታደራዊ ማሰልጠኛዎች ዝግጅቶችን ላቀረቡ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ምስጋና አቀረቡ::ኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ መቼም፣ የትም፣ በምንም በሚል መሪ ቃል፣ የብሔራዊ ቴአትር፣ ኦሮሞ የባህል ማዕከልና የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች በወታደራዊ ማሠልጠኛዎች ተገኝተው ዝግጅቶችን አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት÷ኪነ ጥበብ ምንጊዜም ከኢትዮጵያ ጀግንነት ጋር ናት ብለዋል፡፡ በዚህም ዝግጅቶቹን […]

በአዲስ አበባ ትላንት በተከሰተ የጎርፍ አደጋ ከአንድ ቤተሰብ 5 ሰዎች ህይወታቸዉ አልፏል-ተጎጂዎች

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 12፣2013  በመዲናዋ ትናንት በተከሰተ የጎርፍ አደጋ እስካሁን የ7 ሰዎች ህይወት አለፈ:: የአዲስ አበበ እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሰለሞን ፍሰሃ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በተከሰተው አደጋ በህይወት እና ንብረት ላይ የደረሱ ጉዳቶች እየተጣሩ ነው፡፡ እስካሁን በአደጋው የ7 ሰዎች ህይወት ማለፉን የገለጹት ኮሚሽነሩ÷አጠቃላይ የደረሰው ጉዳት ዛሬ ከሰዓት ይፋ እንደሚደርግም ጠቁመዋል፡፡ በመካነየሱስ […]

በሳዑዲ አረቢያ እስርቤቶች የሚገኙ ኢትጵያዊያን ወደ ሀገራቸው ሊመለሱ ነው፡፡

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 12፣2013 በሳዑዲ አረቢያ የተለያዩ ማቆያ ማእከላትና እስር ቤቶች የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ከዚህ ሳምንት ጀምሮ ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ ተገለፀ፡፡ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽ/ቤት በሪያድ የሚገኘነውን የኢትዮጵያ ኤምባሲን ጠቅሶ በፌስቡክ ገጹ እንዳሰፈረው፤ የኢትዮጵያ መንግስት ከሳዑዲ አረቢያ መንግስት ጋር በመቀናጀት በሳምንት ሶሶት በረራዎችን በማድርግ በሳዑዲ አረቢያ የተለያዩ ማቆያ ማዕከላትና እስር ቤቶች የሚገኙ ዜጎችን ከዚህ […]