loading
የጋምቤላ ክልል ከደቡብ ሱዳን ጋር በሰፊው የሚዋሰን በመሆኑ በድንበር የሚገቡ ዜጎችን ለመቆጣጠር ፈታኝ ሆንዋል ተባለ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 የጋምቤላ ክልል ከደቡብ ሱዳን ጋር በሰፊው የሚዋሰን በመሆኑ በድንበር የሚገቡ ዜጎችን ለመቆጣጠር ፈታኝ ሆንዋል ተባለ፡፡ የጋምቤላ ክልል ፕሬስ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት ለአርትስ በላከዉ መግለጫ፤ ክልሉ ከደቡብ ሱዳን ጋር በሰፊው እንደሚዋሰን የጠቆሙት አቶ ኡሞድ በድንበር አካባቢ የሰዎች ዝውውርን ለመግታት እየተሰራ ቢሆንም የሚፈለገውን ያህል እንዳልሆነ ተናግረዋል፡፡ በመሆኑም የመግቢያና የመውጫ በሮች […]

የእንጦጦ ሀመረ ኖህ ኪዳነምህረት አካባቢ ተወለጆች በአካባቢያቸው ለሚገኙ  አቅመ ደካሞች  የምግብና የአይነት ድጋፍ አደረጉ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 የእንጦጦ ሀመረ ኖህ ኪዳነምህረት አካባቢ ተወለጆች በአካባቢያቸው ለሚገኙ  አቅመ ደካሞች  የምግብና የአይነት ድጋፍ አደረጉ::   የእንጦጦ ሀመረ ኖህ ኪዳነምህረት አካባቢ ተወለጆች   የኮቪድ 19 በሽታ ወረርሽኝ  የሚያስከትለውን  ችግር ለመከላከል በአካባቢያቸው ለሚገኙ  ከ 3 መቶ በላይ  ለሚሆኑ ድጋፍ ፈላጊዎች   የምግብና የአይነት ድጋፍ ማድረጋቸውን የወጣቶቹ አስታባበሪ አቶ  አሳልፈው ጌትነት   ገልፀዋል፡፡  እነዚህ ወጣቶች ለወገናቸው […]

የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የሚጠቅሙ ተብሎ በጤና ባለሙያዎች የተለዩ ምግቦች እንደሌሉ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የሚጠቅሙ ተብሎ በጤና ባለሙያዎች የተለዩ ምግቦች እንደሌሉ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ:: የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝን ለመከላከልና ከበሽታው የሚያድኑ ተብሎ እስካሁን በጤና ባለሙያዎች ምክረ ሃሳብ ተመሥርተው የቀረቡ የተለዩ የምግብ ዓይነቶች አለመኖራቸውን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ገለጹ።ኅብረተሰቡ አሁንም በመንግሥትና በጤና ባለሙያዎች የሚቀርቡለትን መመሪያዎች ተግባራዊ በማድረግ ከቫይረሱ ራሱንና ወገኑን መከላከል እንደሚገባው […]

ስፔን ከሶስት ወራት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በኮሮናቫይረስ ሰው ሳይሞትባት 24 ሰዓታት ተቆጥረዋል::

ስፔን ከሶስት ወራት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በኮሮናቫይረስ ሰው ሳይሞትባት 24 ሰዓታት ተቆጥረዋል:: በስፔን የኮሮናቫይረስ እንደከተሰተ የመጀመሪያው ሞት በፈረንጆቹ ማርች 3 ቀን ነበር የተመዘገበው፡፡ቀስበቀስ የበሽታው ስርጭት እየተስፋፋ መጥቶ ስፔን በርካታ ዜጎቿን በቫይረሱ ምክንያት አጥታለች፡፡ አልጀዚራ በዘገባው እንዳስነበበው በሀገሪቱ ታሪክ በ24 ሰዓታት ውስጥ በጣም ከፍተኛው የሞት መጠን 950 ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ የሀገሪቱ የአስቸኳይ የጤና ጉዳዮች ምላሽ ሀላፊ ፌርናንዶ […]

ለኮሮና ቫይረስ መከላከል ድጋፍ የሚውል ከ500 ሺህ በላይ ማስክና የገንዘብ ድጋፍ ተበረከተ።

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 ለኮሮና ቫይረስ መከላከል ድጋፍ የሚውል ከ500 ሺህ በላይ ማስክና የገንዘብ ድጋፍ ተበረከተ። በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ከ6 የቻይና ተቋማት የተሰባሰቡ 500 ሺህ ማስኮችና የተለያዩ ቁሳቁሶችን ለከተማ አስተዳደሩ አበርክተዋል። የተለያዩ ኢትዮጵያውያን ተቋማትም 1ነጥብ 1 ሚሊየን ብር ድጋፍ ያደረጉ ሲሆን በተጨማሪም 180 ሺህ ብር የሚገመት በእግር የሚሰራ እጅ መታጠቢያ ድጋፍ ተደርጓል። ድጋፉን የተረከቡት […]

በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ መመርመሪያ ማዕከላት ቁጥር 46 ደረሰ፡፡

በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ መመርመሪያ ማዕከላት ቁጥር 46 ደረሰ፡፡የጤና ሚኒስቴር በፌስቡክ ገጹ እንዳስታወቀዉ የኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ መግባቱ ሲረጋገጥ ምንም ዓይነት የመመርመሪያ ማዕከል ያልነበራት ኢትዮጵያ በአሁን ወቅት 46 ማዕከላት አላት ብሏል፡፡የጤና ሚኒስቴር ይህን ችግር በመረዳት በአጭር ጊዜ በአገር ውስጥ የመመርመሪያ መሳሪዎችን በሟሟላት እና ባለሙያዎችን በማሰልጠን የላብራቶሪ ምርመራ ማዕከላትን አደራጅቷል፡፡ የሚኒስቴሩ የመመርመር አቅም ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ እንደመጣም ገልጿል፡፡እስከ ግንቦት […]

ሰብዓዊ መብት የምናከብረውና የምናስከብረው ለማንም ብለን ሳይሆን ለህዝባችንና ለፍትህ ስንል አሉ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ::

ሰብዓዊ መብት የምናከብረውና የምናስከብረው ለማንም ብለን ሳይሆን ለህዝባችንና ለፍትህ ስንል አሉ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ:: “ሰብዓዊ መብት የምናከብረውና የምናስከብረው ለማንም ብለን ሳይሆን ለህዝባችንና ለፍትህ ስንል ነው” ሲሉ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ።ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ሰሞኑን አመነስቲ ኢንተርናሽናል በኢትዮጵያ ላይ ይዞ በወጣው ሪፖርት ዙሪያ በፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክት፥ “በአምነስቲ ኢንተርናሽናል […]

Can financial markets help economic growth?

A financial market connects buyers and sellers of financial instruments such as stocks, bonds, and futures. Financial markets are primarily comprised of capital and money markets. Capital markets trade financial instruments with maturities longer than one year, and can be separated into equity (stock) or debt (bond) markets. Money markets trade high volume debt securities […]

The Impact of Organizational Capacity and Logistics on the Development of Nations.

The Impact of Organizational Capacity and Logistics on the Development of Nations Organizational capabilities and logistics development are some of the key development priorities for countries across the world. They are equally relevant to industrialize and emerging countries. Organizational capabilities include a diversity of instruments, approaches, resources, and models, from leadership to quality improvement and […]