loading
የአፍሪካ ህብረት በደቡብ ሱዳን ላይ ግዴታሽን አልተወጣሽም በማለት ማዕቀብ ጣለባት::

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 የአፍሪካ ህብረት በደቡብ ሱዳን ላይ ግዴታሽን አልተወጣሽም በማለት ማዕቀብ ጣለባት::በየኢትዮጵያ የደቡብ ሱዳን ልዩ መልዕክተኛ በሰጡት ማረጋገጫ ሀገሪቱ የሚጠበቅባትን መዋጮ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ መክፈል ባለመቻሏ ነው ማዕቀቡ የተጣለባት፡፡ሺንዋ የዜና ወኪል እንደዘገበው ደቡብ ሱዳን ለአፍሪካ ህብረት ያልከፈለችው ከ9 ሚሊዮን ዶላር በላይ የመዋጮ እዳ አለባት ፡፡በዚህም መሰረት ግዴታዋን ተወጥታ ህብረቱ ውሳኔውን ካላነሳላት ደቡብ […]

በህዳሴው ግድብ ውሃ አሞላል ላይ ተጽዕኖ ለመፍጠር በግብጽ በኩል የተፈፀመዉን የሳይበር ጥቃት ማክሸፉን ኤጀንሲዉ አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2012 በህዳሴው ግድብ ውሃ አሞላል ላይ ተጽዕኖ ለመፍጠር በግብጽ በኩል የተፈፀመዉን የሳይበር ጥቃት ማክሸፉን ኤጀንሲዉ አስታወቀ፡፡ጥቃቱ ቢፈጸም ኖሮ ፤ በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ፤ ፖሊቲካዊ እና ስነ ልቦናዊ ጉዳት ሊያስከትል ይችል እንደነበር የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አስታዉቋል፡፡ኤጀንሲዉ ሰኔ 10፣ 12 ፣ 13 እና 14 2012 ዓ.ም መቀመጫቸዉን ግብጽ ያደረጉ የሳይበር ወንጀለኞች በኢትዮጵያ የኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ […]

በአዲስ አበባ ከተማ እየተሰሩ ያሉ ፕሮጀክቶችን በተመለከተ መረጃዎችን ማግኘትና ሀሳብ መስጠት የሚቻልበት የኪነ ህንጻ እና ከተማ ማእከል ተከፈተ።

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2012  በአዲስ አበባ ከተማ እየተሰሩ ያሉ ፕሮጀክቶችን በተመለከተ መረጃዎችን ማግኘትና ሀሳብ መስጠት የሚቻልበት የኪነ ህንጻ እና ከተማ ማእከል ተከፈተ።ማእከሉ መስቀል አደባባይ ፊትለፊት ላይ የተዘጋጀ ሲሆን የካፌ አገልግሎትና ዋይፋይ የተዘጋጀለት ነው። በማእከሉ የትኛውም ዜጋ ስለከተማዋ እቅዶችና ፕሮጀክቶች መመልከትና የራሱን ሀሳብ በፅሁፍና በድምፅ መስጠት ይችላል። የተሰጡት አስተያየቶች በቦታው የሚገኙ ባለሙያዎች በማሰባሰብ ለከንቲባው በየጊዜው […]

የዓለም ጤና ድርጅት የማህበረሰብ ጤና ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ አሳሰበ ::

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2012 የዓለም ጤና ድርጅት የማህበረሰብ ጤና ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ አሳሰበ ::ድርጅቱ ለዓለም መሪዎች ባስተላለፈው ጥሪ የኮሮናቫይረስን ስርጭት ለመግታትና የዜጎችን ህይዎት ለመታደግ ሁነኛው መፍትሄ የማህበሰረብ ጤናን ማጠናከር ነው ብሏል፡፡ ሀገራት የጤና ፖሊሲዎቻቸውን መፍትሄ አምጭ ማድረግና ተግባራዊነታቸውን ማረጋገጥ ተገቢ ነው ያለው የዓለም ጤና ድርጅት በተለይ በዚህ ወቅት ሁሉም የሀገራት መሪዎች ብልህነት የታከለበትአመራር መስጠት ላይ […]

ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት የፕዚዳንት ሎረን ባግቦን የይግባኝ ክርክር መስማት ጀመረ::

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2012 ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት የፕዚዳንት ሎረን ባግቦን የይግባኝ ክርክር መስማት ጀመረ::ፍርድ ቤቱ የቀድሞውን ኮትዲቯር ፕሬዚዳንት ሎረን ባግቦ ከቀረበባቸው ክስ ነፃ ናቸው ማለቱን ተከትሎ አቃቤ ህግ ይግባኝ በመጠየቁ ነው ዳግም ጉዳያቸው መታየት የጀመረው፡፡ የባግቦን የክስ ሂደት የያዙት ጋምቢያዊቷ አቃቤ ህግ ፋቱ ቦም ቤንሶዳ ፍርድ ቤቱ በውሳኔው ህጋዊም ስነስርዓታዊም ስህተቶችን ሰርቷል […]

በኮቪድ 19 ተይዘው በሆስፒታሉ ህክምናቸውን ሲከታተሉ የነበሩ 37 ታካሚዎች አገግመው ወጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17፣ 2012  በቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ማዕከል የኮቪድ 19 ህክምና ሲከታተሉ የነበሩ 37 ታካሚዎች አገግመው መዉጣታቸዉን ሆስፒታሉ አስታዉቋል ፡፡በኮቪድ 19 ፓዘቲቭ ሆነው ወደ ሆስፒታሉ የገቡት በአጠቃላይ 178 ነበሩ፡፡ በመጀመሪያ ዙር 44 ታካሚዎች አገግመው መውጣታቸው የሚታወቅ ሲሆን በሁለቱ ዙር አጠቃላይ 81 ሰዎች አገግመው ወጥተዋል ። በሆስፒታሉ የኮቪድ 19 ቫይረስ ሊኖርባቸው ይችላሉ ተብለው […]

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቅ የአፍሪካ ቀንድን የበለጠ እንደሚያስተሳስር ኬንያውያን ምሁራን ገለፁ።

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 17፣ 2012 የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በናይሮቢ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጋር በመተባበር “ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለቀጠናዊ ልማት እና ውህድት ያለው ጠቀሜታ” በሚል ርዕስ ባዘጋጀዉ የዙም የገፅ ለገፅ ውይይት ነዉ ኬኒያዊዉ ሙሁር ሃሳባቸዉን የገለጹትኢትዮጵያውያን የራሳቸውን ተፈጥሮኣዊ ኃብት የማንንም ፈቃድ እና ችሮታ ሳያስፈልጋቸው የማልማት መብት እንዳላቸው ምሁራኑ እንደሚገነዘቡ ገልፀው በቅኝ ግዛት ዘመን የተፈረሙ ስምምነቶች ተቀባይነት […]

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቅ የአፍሪካ ቀንድን የበለጠ እንደሚያስተሳስር ኬንያውያን ምሁራን ገለፁ።

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 17፣ 2012 የአሜሪካው ምክር ቤት የብላክ ኮከስ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ ፍትሃዊ መግለጫ አወጣ ፡፡ብላክ ኮከሱ በመግለጫው ኢትዮጵያ: ሱዳን እና ግብጽ እ.ኤ.አ. በ2015 በተፈራረሙት የመርሆዎች ስምምነት (DOP) መሰረት በመተማመንና በጋራ ተጠቃሚነት መንፈስ ድርድሩን የሚቀጥሉበት: የአፍሪካ ህብረትም በድርድሩ የጎላ ሚና የሚጫወትበት እና ግድቡም ከሶስቱ አገሮች አልፎ መላው አፍሪካን ተጠቃሚ በሚያደርግ ሁኔታ መቀጠል […]

ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በመጭው ህዝበ ውሳኔ ድል ከቀናቸው ስልጣናቸውን እስከ 2036 የማራዘም እድል ይኖራቸዋል ተባለ::

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 17፣ 2012 ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በመጭው ህዝበ ውሳኔ ድል ከቀናቸው ስልጣናቸውን እስከ 2036 የማራዘም እድል ይኖራቸዋል ተባለ::ሩሲያ በፈረንጆቹ ጁላይ 1 ላይ ህገ መንግስት ለማሻሻል የህዝበ ውሳኔ ምርጫ ልታካሂድ በዝግጅት ላይ ትገኛለች፡፡ በህዝበ ውሳኔው መሰረት ህገ መንግስቱ ይሻሻል የሚለው ድምፅ የሚያሸንፍ ከሆነ ፑቲን ተጨማሪ ሁለት የምርጫ ውድድሮችን ለማድረግ የሚያስችላቸው እድል ይፈጠርላቸዋል ተብሏል፡፡ በዚህም […]