loading
የመቀሌ ዩኒቨርስቲ በአትሌቲክስና በብስክሌት ስፖርቶች በዓለም አቀፍ ውድድር ተሳትፈው አንፀባራቂ ድል ላስመዘገቡ ሁለት ሴት ስፖርተኞች የማበረታቻ ሽልማት ትናንት አበረከተ ።

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2013 የመቀሌ ዩኒቨርስቲ በአትሌቲክስና በብስክሌት ስፖርቶች በዓለም አቀፍ ውድድር ተሳትፈው አንፀባራቂ ድል ላስመዘገቡ ሁለት ሴት ስፖርተኞች የማበረታቻ ሽልማት ትናንት አበረከተ ።ዩኒቨርሲቲው ለሴት ስፖርተኞቹ የእውቅና ምስክር ወረቀትና የአንገት ሀብል ሽልማት አበርክቶላቸዋል። ዩኒቨርሲቲው ሽልማት ካበረከተላቸው ሴት ስፖርተኞች መካከል በቅርቡ በስፔን ቫለንሽያ ከተማ በተካሔደው የአትሌቲክስ ውድድር በ5 ሺህ ሜትር ሩጫ የአለም ክብረ ወሰን የሰበረችው […]

የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር የከሰላውን አስተዳዳሪ ከስልጣናቸው አነሱ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2013 የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር የከሰላውን አስተዳዳሪ ከስልጣናቸው አነሱ:: ጠቅላይ ሚንስትር አብደላ ሀምዶክ ባለፈው ሰኔ ወር የከሰላ ግዛት አስተዳዳሪ አድርገው ሾሟቸውን ሳልህ አማርን ከስልጣናቸው ያወረዷቸው በአካባቢው ከተነሳው የጎሳ ግጭት ጋር በተያያዘ ምክንያት ነው  ተብሏል፡፡ አማር ለግዛቲቱ የመጀመሪያው የሲቪል አስተዳዳሪ ሆነው ከተሸሙ ጀምሮ ቤጃ ከተባሉት ጎሳዎች ከፍተኛ ተቃውሞ የገጠማቸው ሲሆን ወደ ግዛቲቱ እንዳይገቡ […]

ዶክተር አረጋዊ በርሄ የህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ሆኑ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 ዶክተር አረጋዊ በርሄ የህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ሆኑ::ዶክተር አረጋዊ በርሄ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ሆኑ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት ዶክተር አረጋዊ በርሔን የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር […]

ዩጋንዳውዊ አርቲስት እና ፖለቲከኛ ሮበርት ኪያጉላኒ ዳግም እስር ቤት ገባ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 ዩጋንዳውዊ አርቲስት እና ፖለቲከኛ ሮበርት ኪያጉላኒ ዳግም እስር ቤት ገባ::በቅፅል ስሙ ቦቢ ዋይን እየተባለ የሚጠራው ዩጋንዳዊው የፖፕ ሙዚቃ አቀንቃኝና ተቃዋሚ ፖለቲከኛ ከአሁን በፊትም መንግስትን ተቸህ ተብሎ በተደጋጋሚ ለእስርተዳርጎ ያውቃል፡፡ ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒን አጥብቆ በመተቸት የሚታወቀው ቦቢ ዋይን አዲስ ባቋቋመው ፓርቲ ፅህፈት ቤቱ በፖሊስ ተይዞ መወሰዱን ጠበቃው ተናግረዋል፡፡ ጠበቃው አክለው እንዳሉት […]

የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ልጅ ባሮን ትራምፕ በኮሮናቫይረስ መያዙ ተሰማ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ልጅ ባሮን ትራምፕ በኮሮናቫይረስ መያዙ ተሰማ:: ከሁለት ሳምንት በፊት ከባለቤታቸው ጋር ጋር በቫይረሱ ተይዘው በለይቶ ማቆያ የሰነበቱት ቀዳማዊት እመቤት ሜላኒያ ትራምፕ የልጃቸውን በበሽታው መያዝ ይፋ አድርገዋል፡፡ የ14 ዓመቱ ባሮን ትራምፕ ተመርምሮ የመጀመሪያ ውጤቱ ኔጌቲቨ እንደነበር የገለፁት ቀዳማዊት እመቤቷ እኔና ባለቤቴ በበሽታው መያዛችንን ሳውቅ ስለልጃችን አብዝቸ ስጨነቅ ነበር […]

ሱዳን ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ጋር ለመተባበር መዘጋጀቷን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀማዶክ ተናገሩ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2013  ሱዳን ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ጋር ለመተባበር መዘጋጀቷን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀማዶክ ተናገሩ:: ሀምዶክ በሳምንቱ መጨረሻ የአይ.ሲ.ሲ ዋና አቃቤ ህግ የሆኑትን ፋቱ ቤንሱዳን ተቀብለው አነጋግረዋል ነው የተባለው፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ሱዳንን የጎበኙት አቃቤ ህጓ በሀገሪቱ በካቢኔ ጉዳዮች እና በፍትህ ሚኒስቴሮች አስተባባሪነት የተዘጋጀውን ስብሰባ ከጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሀምዶክ ጋር አካሂደዋል፡፡ የቤንሱዳ […]

ጣሊያን የኮሮናቫይረስ ስርጭት መባባሱን ተከትሎ የእንቅስቃሴ ገደቦችን መጣል ጀመረች::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2013 ጣሊያን የኮሮናቫይረስ ስርጭት መባባሱን ተከትሎ የእንቅስቃሴ ገደቦችን መጣል ጀመረች:: ፕሬዚዳንት ጁሴፔ ኮንቴ በሀገራቸው ዳግም የተስፋፋውን የኮቪድ-19 ስርጭት ለመግታት ሁለተኛው ዙር የእንቅስቃሴ እቀባ እንደሚያስፈልግ በአፅንዖት ተናግረዋል፡፡ የተለያዩ ከተሞች ከንቲባዎች ህዝብ በብዛት የሚስተናገድባቸውን አካባቢዎች ለደህንት ሲባል አንዲዘጉ ስልጣን ተሰጥቷቸዋል ነው የተባለው፡፡ ጣሊያን ይህን እምጃ ለመውሰድ የተገደደችው ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ዜጎቿ እንደ አዲስ […]

እስራኤል እና የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች አዳዲስ ስምምነቶችን ተፈራረሙ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013  እስራኤል እና የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች አዳዲስ ስምምነቶችን ተፈራረሙ::በቅርቡ የዲፕሎማሲ ስምምነት ያደረጉት ሁለቱ ሀገራት ያለ ቪዛ ጉዞዎችን መፍቀድን ጨምሮ አራት የሚሆኑ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል ነው የተባለው፡፡ሌሌቹ የስምምነት ዘርፎች ደግሞ የአቬሽን ኢንዱስትሪ፣ የኢኮኖሚ ትብብር እና ኢንቨስትመንትን የተመለከቱ ናቸው፡፡ አልጀዚራ እደዘገበው ቴል አቪቭ እና አቡዳቢ በቅርቡ የጀመሩት የዲፕሎማሲ ግንኙነት በፍጥነት መሻሻል እየታየበት ነው፡፡ሁለቱ ሀገራት […]

የአፍሪካ ህብረት እና ኢኩዋስ የጊኒ የምርጫ ሂደት ችግር እንዳልታየበት ተናገሩ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 የአፍሪካ ህብረት እና ኢኩዋስ የጊኒ የምርጫ ሂደት ችግር እንዳልታየበት ተናገሩ:: የምእራብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ እና አፍሪካ ህብረት የምርጫ ሂደቱን ከታዘቡ በኋላ በሰጡት መግለጫ፤ የጊኒ ህዝብ ምርጫው በሰላማዊ መንገድ እዲካሄድ ላደረገው ብስለት የተሞላበት እንቅስቀቃሴ አድናቆታቸውን ቸረዋል፡፡ ከተቃዋሚዎቹ በኩል ግን በምርጫው ወቅት የተወሰኑ ችግሮች እንደነበሩ ሲናገሩ ተደምጠዋል ነው የተባለው፡፡ የፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ […]

የህዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረ አንስቶ ከህብረተሰቡ በተደረገ ድጋፍ 14 ቢሊዮን ብር ማሰባሰብ መቻሉ ተገለፀ::

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 የህዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረ አንስቶ ከህብረተሰቡ በተደረገ ድጋፍ 14 ቢሊዮን ብር ማሰባሰብ መቻሉ ተገለፀ:: የታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ይህን አስተዋፅዖ ላደረጉት ሁሉ ምስጋና አቅርቧል፡፡ ለተሰበሰበው ገንዘብ በሀገር ውስጥ ከሚኖሩ ኢትያጵዊያን በተጨማሪ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያን እና ትውለደ ኢትዮጵያን ተሳትፎም የጎላ ነበር ተብሏል፡፡ የድጋፍ ገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ […]