loading
ኢትዮጵያ አሁን ለገባችበት ቀዉስ የለዉጡ የአያያዝ ችግርና የኦነግ ግልፅ ባልሆነ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ መግባቱ ነዉ ሲሉ ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ገለፁ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2013 ኢትዮጵያ አሁን ለገባችበት ቀዉስ የለዉጡ የአያያዝ ችግርና የኦነግ ግልፅ ባልሆነ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ መግባቱ ነዉ ሲሉ ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ገለፁ ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ይህን ያሉት በአርትስ ቴሌቪዥን የፓርቲዎች የምርጫ ክርክር ፕሮግራም ላይ ህብር ኢትዮጵያን በመወከል ቀርበዉ ባደረጉት የምርቻ ክርክር ላይ ነዉ፡፡ የህብር ኢትዮጵያ ፓርቲ ተወካዩ ኢ/ር ይልቃል በኢትዮጵያ አሁን እየታየ […]

በታጣቂዎች እጅ የወደቅችዉ ወረዳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013 ኮሚሽኑ በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የሴዳል ወረዳ ሙሉ በሙሉ ሊባለ ብሚችል ግረጃ በታጣቂዎቹ እንደተያዘ መረጃ ደርሶኛል አለ፡፡ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በቤኒንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ ከማሺ ዞን የሚገኘውና ከሃያ አምስት ሺህ በላይ ነዋሪዎች የሚገኙበት የሴዳል ወረዳ ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል ደረጃ፣ከሚያዝያ 11 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ በታጣቂዎች ቁጥጥር ስር መዋሉን የደረሱኝ […]

በታጣቂዎች እጅ የወደቅችዉ ወረዳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013 ኮሚሽኑ በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የሴዳል ወረዳ ሙሉ በሙሉ ሊባል ብሚችል ደረጃ በታጣቂዎቹ እንደተያዘ መረጃ ደርሶኛል አለ፡፡ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በቤኒንሻንጉል ጉምዝ ክልል፣ ከማሺ ዞን የሚገኘውና ከሃያ አምስት ሺህ በላይ ነዋሪዎች የሚገኙበት የሴዳል ወረዳ ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል ደረጃ፣ከሚያዝያ 11 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ በታጣቂዎች ቁጥጥር ስር መዋሉን የደረሱኝ […]

የአማራ ብልጽግና በአማራ ክልል የተካሄዱትን ሰልፎች ለራሱ አላማ በሚያመች መልኩ ሲያስታባርና ሲመራ የዋለው አካል ማን አንደሆነ በግልፅ የታየበት ነው አለ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013የአማራ ብልጽግና በአማራ ክልል የተካሄዱትን ሰልፎች ለራሱ አላማ በሚያመች መልኩ ሲያስታባርና ሲመራ የዋለው አካል ማን አንደሆነ በግልፅ የታየበት ነው አለ፡፡ፓረቲዉ ባወጣዉ መግለጫ ያጋጠመንን ፈተና የምንሻገረው እውነተኛ ሕዝባዊነታችን ጠብቀን በመዝለቅ ነው ብሏል፡፡ ብልጽግና ፓርቲ ውስጥ መታረም ያለባቸው ውስጣዊ ችግሮች እንደተጠበቁ ሆነው የችግሮቻችን ሁሉ የመጀመያው የትህነግ የክህደት ቡድን ሀገረ-መንግሥቱን የማፈረስ የጥፋት ሚና ነዉ […]

ሁሉንም መራጭ ተደራሽ ለማድረግ የመራጮች ምዝገባ መራዘሙ እንደማየቀር ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013 ሁሉንም መራጭ ተደራሽ ለማድረግ የመራጮች ምዝገባ መራዘሙ እንደማየቀር ተገለፀ፡፡ ይህ የተገለፀዉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ከሁለቱ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር በመራጮች ምዝገባ ሂደት ላይ በተወያዩበት ወቅት ነዉ፡፡ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢብርቱካን ሚዴቅሳ የመራጮች ምዝገባው ባለፉት ቀናት በተሻለ መንገድ እየተከናወነ መሆኑን በውይይቱ ላይ ጠቅሰዋል፡፡ ሆኖም […]

6ኛዉ ሀገራዊ ምርጫ፤ የህዳሴዉ ግድብ እና ግብጽ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013 ምርጫዉን ሰላማዊ በማድረግ በህዳሴዉ ግድብ መጓተት እና በሀገር ሰላም ላይ ሊደርስ የሚችልን ጉዳት ከወዲሁ ልንከላከል ይገባል ተባለ፡፡ አርትስ ያነጋገራቸዉ በሀዳሴ ግድቡ እና በአባይ ወንዝ ላይ የሚሰሩ የማህበራዊ ሚዲያ አንቂዎች ፤ግብጽ ምርጫዉን ሰላማዊ ማድረግ ካልቻልን እንደ ወርቃማ አድል ተጠቅማበት ፤ግድቡ እንዲዘገይ ልትጠቀምብት እንደምትችል ከዚህ በፊት ፍንጭ ማሳየትዋ ገልጸዋል፡፡ በሀዳሴ ግድቡ እና […]

በትግራይ ጉዳይ የፀጥታው ምክር ቤት መግለጫ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2013  የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በትግራይ የሰብዓዊ መብት ጉዳይ አሳስቦኛል አለ፡፡ምክር ቤቱ ሁኔታውን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ በተለይ በሴቶች ላይ ተፈጸመ የተባለው የመደፈር ጥቃት በእጅጉ አሳሳቢ ነው ብሏል፡፡ በክልሉ በተፈጠረው ግጭት ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች ሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ ሁኔታዎች አስቸጋሪ ናቸው ያለው ምክር ቤቱ ሁኔታው በፍጥነት መስተካከል አለበት ሲል አሳስቧል፡፡ ኢትዮጵያ […]

ያልተሳካው የህወሃት ቡድን ከሀገር የመውጣት ሙከራ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2013  የህወሃት አባላት ከሃገር ለመውጣት ያደረጉት ጥረት በመከላከያ ሰራዊት ከሽፏል ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ ተናገሩ ሌተናል ጄኔራሉ ደበሌ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጡት መግለጫ፥ ከሃገር ለመውጣት ከሞከሩት የቡድኑ አባላት መካከል አብዛኛዎቹ መደምሰሳቸውን እና የተወሰኑት ወደኋላ ተመልሰው ሸለቆ ውስጥ ይገኛሉ ብለዋል፡፡ ከሃገር ለመውጣትም መታወቂያ በማዘጋጀትና ስማቸውን በሌላ ማንነት በመቀየር በሱዳንና በአማራ ክልል አቋርጠው […]

የህንጻ ግንባታ ሳይት አፈር ተደርምሶ በሰዎች ላይ ጉዳት አደረሰ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2013 በአዲስ አበባ ከተማ ካዛንችዝ አከባቢ ኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል አቅራቢያ በሚገኝ የህንጻ ግንባታ ሳይት አፈር ተደርምሶ በሰዎች ላይ ጉዳት አደረሰ ከደቂቃዎች በፊት በደረሰው የመደርመስ አደጋ በርካታ ሰዎች የተጎዱ ሲሆን ምናልባትም የሞቱ ሰዎች ሳይኖሩ እንደማይቀር ከስፍራው የተገኙ መረጃዎች ያመላክታሉ፡፡ ስለሁኔታው ዝርዝር መረጃ ሲደርሰን የምናሳውቅ ይሆናል፡፡

የፕሮፌሰር ምትኩ በላቸዉ ስንብት በወንጪ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2013 የፕሮፌሰር ምትኩ በላቸዉ የስንብት ፕሮግራም በወንጪ ተካሄደ፡፡በወንጪ ኃይቅ አካባቢ የሚኖሩ የማሃበረስብ አባላት በፕሮፌሰር ምትኩ በላቸዉ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸዉን ሀዘን በባህላዊ ለቅሶ ስነስርአት ገልጸዋል፡፡ የባህላዊ ስንብት ስነ ስርዓቱ የተከናወዉ በወንጪ ኃይቅ ዳር በተመሰረተና እሳቸዉ የመጽሐፍት ቤት ባስገነቡበት ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ዉስጥ ነዉ፡፡ በዕለት ከተከናወኑት ባህላዊ የሀዘን መግለጫ ስነስርዐቶች ዉስጥ ነዉ፡፡በዕለቱ […]