loading
በጎንደር ከተማ ህገወጥ የጦር መሳሪያዎች የተገኘበት ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ::

አዲስ አበባ፣ሐምሌ16፣ 2012 በጎንደር ከተማ ህገወጥ የጦር መሳሪያዎች የተገኘበት ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ::በጎንደር ከተማ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያዎች በመኖሪያ ቤቱ ተገኝቶበታል የተባለ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የከተማው የሰላምና የህዝብ ደህንነት መምሪያ አስታወቀ፡፡የመምሪያው ምክትል ኃላፊ አቶ አንደበት ከበደ ለኢዜአ እንደተናገሩት ግለሰቡ በቁጥጥር ስር የዋለው በጎንደር ማራኪ ክፍለ ከተማ መኖሪያ ቤቱ ውስጥ የተደበቀ የጦር መሳሪያዎች ተገኝቶበት ነው።ከግለሰቡ […]

ከህግ ያፈነገጠው የአማኑኤል ወንድሙ ግድያ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2013   የኢትዮጵያ ሰብዐዊ መብቶች ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል ደንቢ ዶሎ ቄለም ወለጋ ዞን በግንቦት 3 2013 ዓም በ ፀጥታ ሀይሎች በአደባባይ ላይ የተገደለው አማኑኤል ወንድሙ ሞት እጅግ ጭካኔ የተሞላበት እና ከህግ ያፈነገጠ ነው ሲል ገልጸ፡፡ ኮሚሽኑ ሁሉንም አይነት ህገ ወጥነት የሞላባቸው ግድያዎችን እንደሚቃወም የገለፀ ሲሆን ሰላም አስከባሪ ሀይላት ሰላም በማስከበሩ […]

በተጭበረበረ መንገድ ለተሸከርካሪው ሊብሬና ታርጋ ሊያወጣ ሲሞክር በቁጥጥር ስር የዋለው ተከሳሽ የእስራትና የገንዘብ ቅጣት ተወሰነበት፡፡

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 በተጭበረበረ መንገድ ለተሸከርካሪው ሊብሬና ታርጋ ሊያወጣ ሲሞክር በቁጥጥር ስር የዋለው ተከሳሽ የእስራትና የገንዘብ ቅጣት ተወሰነበት፡፡ ታደለ ንጉሴ የተባለው ተከሳሽ የሙስናን ለመከላከል የወጣውን አዋጅ እዲሁም የጉምሩክና የፌደራልታክስ አስተዳደር አዋጆችን በመተላለፍ ወንወጀሎች ነው ክስ የተመሰረተበት፡፡ ተከሳሹ በሌላ ግለሰብ ስም በጊዜያዊነት ለቱሪስት አገልግሎት ወደ ሃገር ውስጥ የገባ ተሸከርካሪ ቀረጥና ታክስ ተከፍሎበት የገባ በማስመሰል […]

የመኪና ቀበኞችን በቁጥጥር አውያለሁ-የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን::

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2014 21 የመኪና ቀበኞችን በቁጥጥር አውያለሁ-የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን:: የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በተሸከርካሪ ስርቆት ተሰማርተው የነበሩ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አውያለሁ አለ፡፡ በቡድን በመደራጀት እንዲሁም በተናጠል ተሽከርካሪዎችን ሲሰርቁ እና ሲተባበሩ የነበሩ 21ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደባቸው መሆኑን ነው ኮሚሽኑ የገለጸው፡፡ ቀደም ሲል ፈፃሚያቸው ያልታወቀ በሚል የተመዘገቡ የሥርቆት ወንጀሎች በእነዚህ ተጠርጣሪዎች […]