loading
በአፍሪካ ታዳጊዎች እና ወጣቶች ውድድር ላይ 4ኛ ደረጃን በመያዝ ያጠናቀቀው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን አቀባበል እና ሽልማት ተበረከተለት

በኮትዲቯር አስተናጋጅነት ከሚያዝያ 8-12/2011 ዓ.ም በተከናወነው የአፍሪካ ከ – 18 እና ከ – 20 አመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና በሁለቱም የእድሜ እርከኖች 82 አትሌቶችን ጨምሮ 111 ልኡካንን በመያዝ የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ስድስት ወርቅ ፤ አስር ብር እና አስራ አራት ነሀስ በማምጣት በድምሩ 30 ሜዳሊያዎችን በማሳካት ፤ ከዉድድሩ ተሳታፊ ሀገራት በአጠቃላይ ሜዳሊያ ብዛት 4ኛ ደረጃን በመያዝ […]

ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ የኤሌክትሪክ ሀይል ለማቅረብ የሚያስችል የ264 ሚሊየን ዶላር ብድር ስምምነት ተፈራረሙ

ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ የኤሌክትሪክ ሀይል ለማቅረብ የሚያስችል የ264 ሚሊየን ዶላር ብድር ስምምነት ተፈራረሙ ። ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ የ264 ሚሊየን ዶላር ቀላል ብድር ማቅረብ የሚያስችል የማዕቀፍ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የደቡብ ኮሪያ ኤክስፖርትና ኢምፖርት ባንክ እና የገንዘብ ሚኒስቴር የተፈራረሙ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚከናወኑ የልማት ፕሮክቶች የሚውል ነው ተብሏል። የመጀመሪያው የ170 ሚሊየን ዶላር የብድር ስምምነት በደቡብ ኢትዮጵያ ለሚገኘው […]

ለሁለት ቀናት በስፖርታዊ ጨዋነት መጓደል ምንጮች ላይ የተካሄደው ውይይት ተጠናቀቀ የስፖርታዊ ጨዋነት ምንጮች በሚል በቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ የተዘጋጀው ፕሮግራም ባለፉት ሁለት ቀናት ሲካሄድ ቆይቶ ትናንት ተጠናቅቋል፡፡ በውይይቱ የሁለት ቀናት ቆይታ ስለ ስፖርታዊ ጨዋነት በባለድርሻ አካላት መካከል ምክክር ተደርጓል፡፡ አጠቃላይ ውይይቱ ከሚመለከታቸው ባለ ድርሻ አካላት በኩል በተሰጡ የማጠቃለያ ሀሳቦች የአቋም መግለጫ ተጠናቅቋል ፡፡ ከመንግስት በኩል […]

የቻይና የኤሌክትሮኒክስ ቴክኖሎጂ ኮርፖሬሽን ኢትዮጵያ ውስጥ መስራት እፈልጋለሁ አለ

በእስያ ትልቁ የኤሌክትሮኒክስ አምራች የሆነው የቻይና የኤሌክትሮኒክስ ቴክኖሎጂ ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ በከተሞች ዝመና እና በዜጎች ደህንነት ጥበቃ ላይ የቴክኖሎጂ ድጋፍ ለማድረግ ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ። የቻይና የኤሌክትሮኒክስ ቴክኖሎጂ ኮርፖሬሽን ምክትል ፕሬዝደንት ሊ ሊጎንግ በኢትዮጵያ የከተማ ዝመና ‹‹ስማርት ሲቲ››፤ በዘመናዊ የትራፊክ ቁጥጥር እና በዜጎች ደህንነት መጠበቂያ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ድጋፍ ለማድረግም ቃል ገብተዋል።   ኩባንያው ይህንን ይፋ ያደረገው በኢኖቬሽንና […]

ቻይና እስካለፈው የፈረንጆች 2018 ድረስ በኢትዮጵያ ላይ የተጠራቀመውን የብድር ወለድ ሙሉ በሙሉ ሰረዘች

ቻይና እስካለፈው የፈረንጆች 2018 ድረስ በኢትዮጵያ ላይ የተጠራቀመውን የብድር ወለድ ሙሉ በሙሉ ሰረዘች። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በቻይና የቤልት ኤንድ ሮድ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ቤጂንግ እንደሚገኙ ይታወቃል። በጉብኝታቸው ከቻይናው ፕሬዚዳንት  ሺ ጂንፒንግ ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ማካሄዳቸው ይታወቃል። የእዳ ስረዛው ይፋ የሆነውም ይህንኑ ውይይት ተከትሎ ነው ተብሏል። አንዳንድ ምንጮች እንደሚጠቅሱት ኢትዮጵያ 20 ቢሊዮን ዶላር የቻይና […]

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የተስተካካይ ጨዋታዎች ዛሬ ይደረጋሉ

በ21ኛው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መርሀግብር ቅዳሜ እና ዕሁድ ሀዋሳ ከተማ ላይ መካሄድ የነበረባቸው፤ ነገር ግን በደጋፊዎች ግጭት ምክንያት ያልተካሄዱ ሁለት ግጥሚያዎች ዛሬ ይከናወናሉ፡፡ ቅዳሜ መደረግ የነበረበት እና ከጨዋታው ጅማሮ በፊት በደጋፊዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት ምክንያት ለዛሬ የተገፋው የደቡብ ፖሊስ እና ወላይታ ድቻ ፍልሚያ ቀን 11፡00 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በዝግ ስታዲየም ይከናወናል፡፡ ሁለቱ ቡድኖች […]