loading
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከመቐለ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

የሊጉ የ22ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በክልል እና አዲስ አበባ ስታዲየሞች ይከናወናሉ፡፡ ከአንድ ጨዋታ በስተቀር ሌሎች ግጥሚያዎች ክልል ላይ ይደረጋሉ፡፡ ክልል ላይ የሚከወኑት እነዚህ ጨዋታዎች በተመሳሳይ 9፡00 ይደረጋሉ፡፡ አዳማ ከተማ በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ላይ በአሰልጣኝ ገዛህኝ ከተማ የሚሰለጥነውን ኢትዮጵያ ቡና የሚገጥም ይሆናል፡፡ ባህር ዳር ከነማ በግዙፉ የከተማው ስታዲየም ከሊጉ ላለመውረድ እየተፍጨረጨረ የሚገኘውን ደቡብ ፖሊስ ያስተናግዳል፡፡ […]

የጣና ፎረም ከአራት ቀናት በኋላ ይካሄዳል

የጣና ፎረም ከአራት ቀናት በኋላ ይካሄዳል 8ኛው የጣና ፎረም ” የፖለቲካ ሁኔታ ተለዋዋጭነት በአፍሪካ ቀንድ  “የሰላም ጅማሮዎችን ማስቀጠል “በሚል መሪ ቃል ሚያዝያ 25 እና 26 ቀን 2011 ዓም በባህርዳር ከተማ እንደሚካሄድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የዘንድሮው የጣና ፎረም በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል በቅርቡ የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ የሚካሄድ በመሆኑ፤ የአፍሪካ የደህንነት ጉዳዮች ላይ በተለይም በአፍሪካ […]

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ከደቡብ ክልል ፕሬዝዳንት ጋር ውይይት አደረጉ::

በትናንትናው ዕለት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አቶ ኢሳያስ ጅራ፣ የኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አሸብር ወ/ጊዮርጊስ አንዲሁም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈጻሚ አባል አቶ ዘሪሁን ቀቀቦ ከክልሉ የባህል እና ስፖርት እንዲሁም የክልሉ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አመራሮች ጋር በመሆን የደቡብ ክልል ፕሬዝዳንትን በሀዋሳ በመገኘት የሲዳማ እና የወላይታ ዲቻ ክለቦች በስፖርታዊ ጨዋነት መጓደል ምክንያት ጨዋታዎቻቸውን በገለልተኛ ሜዳ […]

ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለውን የኢኮኖሚ ማሻሻያ የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት አደነቁ፡፡ ፕሬዝዳንቱ  የዓለም ባንክ  ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ትብብር  አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡

ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለውን የኢኮኖሚ ማሻሻያ የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት አደነቁ፡፡ ፕሬዝዳንቱ  የዓለም ባንክ  ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ትብብር  አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡

በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል የተደረገው የሰላም ሂደት የፌደራል መንግስት እንጂ የትግራይ መንግስት አልተቀበለውም እየተባለ የሚናፈሰው ወሬ መሰረተ ቢስ ነዉ ተባለ፡፡

በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል የተደረገው የሰላም ሂደት የፌደራል መንግስት እንጂ የትግራይ መንግስት አልተቀበለውም እየተባለ የሚናፈሰው ወሬ መሰረተ ቢስ ነዉ ተባለ፡፡