loading
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ ምርመራ 1 መቶ 42 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸዉ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ ምርመራ 1 መቶ 42 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸዉ፡፡ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ እንዳስታወቁት ባለፉት 24 ሰዓታት ዉስጥ በተደረገዉ የ4 ሺህ 1መቶ 20 የላብራቶሪ ምርመራ 1 መቶ 42 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸዉ ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 4 መቶ 86 ደርሷል፡፡ቫይረሱ […]

ሱዳን ለፀጥታው ምክር ቤት የህዳሴው ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር እንዲጀምር የሚያሳስብ ደብዳቤ ላከች::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 ሱዳን ለፀጥታው ምክር ቤት የህዳሴው ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር እንዲጀምር የሚያሳስብ ደብዳቤ ላከች:: የሱዳን የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ተደራዳሪዎቹ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ የሶስትዮሽ ውይይቱን በፍጥነት እንዲጀምሩና በተናጠል የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች እንዲቆሙ የሚጠይቅ ደብዳቤ ነው የላከው ተብሏል፡፡የውጭ ጉዳይ ሚንስትሯ አሳም ሞሀመድ አብደላ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት በላኩት ደብዳቤ በድርድሩ ሂደት […]

Digitalization and SimpleLaw.

Digitalization and SimpleLaw. 03 Jun 2020 Digitalization is a common theme in the modern legal world. It means more than a just a “technological jump.” It is a means to an end – a way to be more innovative, productive, and cost-efficient. It is a way to distance yourself from the competition. With new technologies […]

በኢትየጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሕጻናትና ቤተሰብ ጉዳይ ድርጅት የማሳድጋቸዉን ህጻናት እንዳልበትን ደግፉኝ አለ፡፡

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 27፣ 2012 በኢትየጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሕጻናትና ቤተሰብ ጉዳይ ድርጅት የማሳድጋቸዉን ህጻናት እንዳልበትን ደግፉኝ አለ፡፡ ድርጅቱ ለአርትስ ባላከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ በ1965ዓ.ም በሃገራችን ከተከሰተዉ ድርቅ ጋር በተያያዘ ቤተክርስተያን በወቅቱ ተገቢዉን ምላሽ ለመስጠት 36 የህጻናት መርጃ በማቋቋም የተመሰረተ እንደነበር ገልጿል፡፡ከተመሰረተ ጀምሮም ባለፉት 45 ዓመታት አስካሁን ከ42 ሺህ በላይ ሕጻናትን እንዳሳደገ በመግለጫዉ ጠቅሷል፡፡ድርጅቱ አሁን ከዉጪ […]

ፔፕሲኮ ኢትዮጵያ “ ምግብ ይለግሱ -ተስፋን ይቀጥሉ “የሚል ፕሮግራም ይፋ አደረገ ፡፡

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 27፣ 2012 ፔፕሲኮ ኢትዮጵያ “ ምግብ ይለግሱ -ተስፋን ይቀጥሉ “የሚል ፕሮግራም ይፋ አደረገ ፡፡በፕሮግራሙም 2 ሺህ ሰዎችን ለሶስት ወራት ምሳና እራት እንዲመገቡ ይደረጋል፡፡ድርጅቱ ለአርትስ በላከዉ መግለጫ እንደስታወቀዉ ፤ ድጋፉ በኢትዮጵያ በኮቪድ 19 ስርጭት ምክንያት ለተጎዱና ጫና ለደረሰባቸዉ አካላት የሚዉል ሲሆን 8ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር ወጪ ተደርጎበታል፡፡ድርጅቱ ድጋፉን ከሜቅዶንያ በጎ አድራጎት ተቋም ጋር […]

ትዮጵያ ለጤናው ዘርፍ ከመደበችው በጀት 40 በመቶውን ለክትባት ታውላለች አሉ ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2012 ኢትዮጵያ ለጤናው ዘርፍ ከመደበችው በጀት 40 በመቶውን ለክትባት ታውላለች አሉ ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ፡፡ ፕሬዝደንቷ ይህን ያሉት የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን በጠሩት ዓለም አቀፍ የክትባት ጉባኤ ላይ ላይ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ለጤናው ዘርፍ ከመደበችው በጀት መካከል በዚህ መጠን ለማዋል መነሳቷ መንግስት ለዘርፉ ትልቅ ትኩረት መስጠቱን እንደሚያሳይ ተናግረዋል፡፡ የበርካታ ሀገራትና መንግሥታት […]

ይህን ክፉ ጊዜ ያለው ለሌለው በማጋራት በመተጋገዝ ልናልፈው ይገባል-አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2012 ይህን ክፉ ጊዜ ያለው ለሌለው በማጋራት በመተጋገዝ ልናልፈው ይገባል-አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፡፡ ይህን ክፉ ጊዜ ለማለፍ እርሾ ለሚያጥራቸው ጎረቤቶች ያለው ለሌለው በማጋራት ማለፍ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ጥሪ አቅርበዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመኖሪያ አካካቢያቸው ለሚገኙ ከ114 በላይ ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የተለያዩ ምግብ ነክ ድጋፎችን አበርክተዋል።  አቶ […]

የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በይፋ ተጀመረ።

የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በይፋ ተጀመረ። መርሀግብሩ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 አርሶአደሮች መንደር ላይ ነው የተጀመረው።ኢ/ር ታከለ ኡማ ከግብርና ሚንስትሩ ዑመር ሁሴን ጋር በጋራ በመሆን መርሀግብሩን አስጀምረዋል። በዛሬው እለትም የከተማው በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች አርሶ አደሮች ማሳ ላይ በመገኘት አርሶአደሮቹን ያገዙ ሲሆን በተለያዩ አካባቢዎችም ችግኝ ተክለዋል። ኢ/ር ታከለ ኡማ የዘንድሮው የበጎ ፈቃድ መርሀግብር አዋሳኝ […]

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር ድርድረ በሚኒስትሮች ደረጃ ተካሄደ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3 ፣ 2012 የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር ድርድረ በሚኒስትሮች ደረጃ ተካሄደ፡፡ዉሃ መስኖና እና ኢነርጂ ሚኒስቴር እንዳስታወቀዉ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር በበይነ-መረብ የቪዲዮ ኮንፈረንስ ታዛቢዎች በተገኙበት በውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች ደረጃ ተካሂዷል የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን የሙሌት እና ዓመታዊ የውሃ አለቃቅ በተመለከተ በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ መካከል የሚደረገው የሶስትዮሽ ድርድር […]