loading
የሕብረ ብሔራዊ አንድነት መገንቢያ መሠረቱ አብሮና ተባብሮ ለመኖር መወሰን ነው ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014 የሕብረ ብሔራዊ አንድነት መገንቢያ መሠረቱ አብሮና ተባብሮ ለመኖር መወሰን ነው ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ፡፡ አቶ አገኘው ተሻገር የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ሆነው መሾማቻን ተከተሎ ባደረጉት ንግግር ያሳለፍናቸው ጥቂት የለውጥ ዓመታት የአገራችንን ዕድገትና ሰላም በማይፈልጉ በሕዝባችን ላይ ሞትና አካል መጉደል፣ ንብረት መውደምና መፈናቀል፣ ስጋትና መጠራጠር በሰፊው […]

በደም የተጻፈ የኢትዮጵያ ታሪክ በብዕር ቀለም ሊለወጥ አይችልም-ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014 ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በደም የተጻፈ የኢትዮጵያ ታሪክ በብዕር ቀለም ሊለወጥ አይችልም ሲሉ ተናገሩ። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለሕዝብ ተወካዮች እና ለፌዴሬሽን ምክር ቤቶች ቀጣይ ሀገራዊ አቅጣጫን ያመላከቱበትን ንግግር አድርገዋል። ኢትዮጵያ በሀገረ መንግሥት ታሪኳ ጥቅሟን ለሌሎች አሳልፋ ሰጥታ እንደማታውቅ የገለጹት ፕሬዚዳንቷ፣ አሁንም ቢሆን በኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም ከማንም ጋር አንደራደርም ብለዋል። እየተከተልነው ያለው ዲፕሎማሲ […]

22 ሚኒስትሮች

22 ሚኒስትሮች ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በስራ አስፈጻሚነት ደረጃ የተለያዩ ዕጩዎቻቸ ውን አቀረቡ፡፡ 1. ዑመር ሁሴን የግብርና ሚኒስትር 2. መላኩ አለበል የኢንዱስትሪ ሚኒስትር 3. ገ/ መስቀል ጫላ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር 4. የማዕድን ሚኒስትር ኢ/ር ታከላ ኡማ 5. የቱሪዝም ሚኒስቴር ናሲሴ ጫለ 6. የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሙፈሪያት ካሚል 8. ላቀ አያሌው የገቢዎች ሚኒስትር 9. […]

አይኦኤም ለ 1ነጥብ 8 ሚሊዮን ተፈናቃዮች መጠለያ ለመስጠት 21 ነጥብ 1 ሚሊዮን ዶላር ያስፈልገኛል አለ፡፡

አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014  አይኦኤም ለ 1ነጥብ 8 ሚሊዮን ተፈናቃዮች መጠለያ ለመስጠት 21 ነጥብ 1 ሚሊዮን ዶላር ያስፈልገኛል አለ፡፡ ከትግራይ፣ አማራ እና ሶማሌ ክልሎች የተፈናቀሉ እና በአሁኑ ወቅት በመጠለያ ጣቢያዎች እንዲሁም በሰዎች ቤት ተጠግተው ለሚኖሩ ዜጎች መጠለያ ለማዘጋጀት የሚያስፈልገው ወጪ 21 ነጥብ 1 ሚሊዮን ዶላር እንደሆነ ድርጅት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡ በፌደራል መንግሥት እና በሽብር ቡድኑ […]

የኮንትሮባንድ እቃዎችን በይፋ በወታደራዊ መኪኖች ጭነው መርካቶ ላይ የሚሸጡት የህወሓት ጀነራሎች

አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014  የህወሓት የጦር ጀነራሎች ቀረጥ ሳይከፈልበት የገባ ጐማና የመሳሰሉት የኮንትሮባንድ እቃዎችን በይፋ በወታደራዊ መኪኖች ጭነው መርካቶ ላይ ይሸጡ ነበር ተባለ፡፡ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው በተለይ ከ30 እና 40 ዓመት በላይ የሃገሪቱን የውጭ ምንዛሬ ወጪ የሚጠይቁ እንደ ብረት፣ ኘላስቲክ፣ ኬሚካል እና ጐማ የመሳሰሉትን እቃዎች ከውጭ የማስመጣቱ ሥራ ከ90 በመቶ በላይ በሽብር ቡድኑ እና […]

የኢትዮ ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት በሥራው ላይ ችግር አጋጠመው::

አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014  የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት በባቡር መስመር ላይ በሚፈጠሩ ችግሮች ምክንያት ሥራው መስተጓጎሉን አስታወቀ። የኢትዮጵያን የወጪና ገቢ ትራንስፖርት ዘርፍ በማቀላጠፍ የጀርባ አጥንት ይሆናል ተብሎ በሚታመንበት በኢትዮ ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ደህንነት ዙሪያ በቢሾፍቱ ከተማ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ ላይ የሚመለከታቸው አካላት እና በመስመሩ አካባቢ ያሉ የዞንና የወረዳ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል። […]

የአውሮፓ ፓርላማ ማዕቀብ እንዲጣል ጠየቀ::

አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 የአውሮፓ ፓርላማ አባላት በሠሜን ኢትዮጵያ ያለው ሁኔታ በቀጣይ ሦስት ሳምንታት ውስጥ መሻሻል:: የማያሳይ ከሆነ በጦርነቱ ተሳታፊ በሆኑ አካላት ላይ ማዕቀቦች እንዲጣል ጠየቁ የአውሮፓ ፓርላማ ሐሙስ መስከረም 27/2014 ዓ.ም ያደረገውን ስብሰባ ተከትሎ ባወጣው መግለጫ ላይ ለግጭቱ ሰላማዊ መፍትሄ እንዲገኝ ጠይቋል።በዚህም መሠረት የፓርላማው አባላት በጦርነቱ አካባቢ ያለው የሰብዓዊ ሁኔታ እስከ ፈረንጆቹ ጥቅምት ወር […]

ኢትዮጵያን ለመቀየር ሰማይ መቧጠጥ አይጠበቅብንም – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014 አዲስ ለተዋቀረው የካቢኔ ከፍተኛ አመራሮች በአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ስልጠና መስጠት ተጀመረ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስልጠናው ሲጀምር በሰጡት የሥራ መመሪያ ኢትዮጵያ ውስጥ አቧራ ለብሰውና ቋጥኝ ተጭኗቸው የሚገኙ በርካታ ሀብቶችን አውጥቶ ለጥቅም ማብቃት የአመራሩ ተልዕኮ ነው ብለዋል። እነዚህን ሀብቶች አውጥቶ በመጠቀም አገራችንንን ለመቀየር ሰማይ መቧጠጥ አይጠበቅብንም ሲሉም አስገንዝበዋል፡፡ […]

ሃላፊዎች ሆይ ከታዩት ይልቅ ወዳልታዩት አተኩሩ- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 02፣ 2014 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ኢትዮጵያንና ህዝቧን በሃቅ ማገልገልና ከልመና የማላቀቅ ሃላፊነት እንዳለባቸው አሳሰቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት "አዲስ ምዕራፍ በአገልጋይ መሪነት" በሚል መሪ ሃሳብ አዲስ ለተሾሙ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ስልጠና መስጠት በጀመሩበተ ወቅት ነው፡፡ በዚህ ወቅትም ቀጣይነት ያለው የስራ ልምምድ ካዳበርን ኢትዮጵያን ተረጂ ሳይሆን የምትረዳ […]

ለ4 ተከታታይ ዓመታት የተሸለመው የኢትዮጵያ አየር መንገድ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 02፣ 2014የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአራት ዘርፎች የምርጥ የ'ስካይትራክስ የ2021 የአየር መንገድ ሽልማቶች አሸናፊ ሆነ፡፡ አየር መንገዱ እ.አ.አ የ2021 የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ሽልማትን ጨምሮ ለ4 ተከታታይ ዓመታት ነው የተሸለመው። የአፍሪካ ምርጥ የቢዝነስ ክፍል ሽልማትን ለ3 ተከታታይ ዓመታት፣ የአፍሪካ ምርጥ የምጣኔ ሃብት ክፍልም ለሶስት ተከታታይ ዓመታት አሸንፏል፡፡ በተጨማሪም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ የ2021 […]