loading
የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ወጣቶች አትሌቲክስ ቡድን ሽልማት ተበረከተለት

በምስራቅ አፍሪካ ኦሊምፒክ ኮሚቴዎች ማህበር ለመጀመሪያ ጊዜ በተዘጋጀዉና በሩዋንዳ ኪጋሊ አስተናጋጅነት በ5 የስፖርት አይነቶች ማለትም በአትሌቲክስ፣ ብስክሌት፣ ቴኳንዶ፣ የዉሃ ዳር መረብ ኳስ እና ቅርጫት ኳስ ስፖርቶች ከመጋቢት 24 እስከ 28 በሩዋንዳ በተካሄደው፤ የአፍሪካ ኦሊምፒክ ኮሚቴዎች የዞን 5 ሀገሮች የወጣቶች ጨዋታ በአትሌቲክስ ስፖርት ተሳትፎ ትልቅ ውጤት ይዞ የተመለሰው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ወጣት አትሌቶች ልኡክ፤ የእውቅና እና ሽልማት […]