loading
በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣2012  በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት:: ኮቪድ 19 በአፍሪካ መዛመቱን ቀጥሏል፤ በደቡብ አፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሺህ 200 በላይ ከፍ ብሏልየሀገሪቱ መንግስት ይፋ ባወጣው መረጃ በደቡብ አፍሪካ በበሽታው የተያዙ ሰዎች 1 ሺህ 280 ደርሷል ነው የተባለው፡፡ደቡብ አፍሪካ ሁለኛውን ሞት ይፋ ያደረገች ሲሆን በቫይረሱ ከተያዙት መካከል 31 የሚሆኑትን አክማ ማዳኗንም ተናግራለች፡፡የበሽታው […]

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 29 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012 በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 29 ደረሰ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለአርትስ በላከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ  ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 68 የላብራቶሪ ምርመራ ተካሄዶ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ ሶስት  ሰዎች መገኝታቸው ተረጋግጧል፡፡በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጡት ሶስት ግለሰቦች ሁሉም ኢትዮጵያዊያን መሆናቸውም ታዉቋል፡፡የመጀመሪያዋ ታማሚ የ33 አመት ሴት ስትሆን የጉዞ ታሪኳ ጅቡቲ፣ ብራዚል፣ ህንድ […]

የኮሮና ቫይረስ አርሶ አደሮችና አርብቶ አደሮች በሚኖሩባቸው መንደሮች እንዳይገባ ልንረባረብ ይገባል ተባለ፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2012 የኮሮና ቫይረስ አርሶ አደሮችና አርብቶ አደሮች በሚኖሩባቸው መንደሮች እንዳይገባ ልንረባረብ ይገባል ተባለ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ  የኮሮና ቫይረስን  እና  የሕዳሴው ግድብ ግንባታን በተመለከተ ባስተላለፉት መልዕክት  አንደኛው  የሀገራችን ፈተና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ቫይረሱ የሚተላለፍበት መንገድ ከሰዎች ለሰዎች ንኪኪ ጋር የተገናኘ እና የሚስፋፋበትም መጠን ከጊዜ ወደ ጊዜ እጅግ ፈጣን እየሆነ እንደመጣ በየዕለቱ የምናየው […]

በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተያዙ ግለሰቦች ቁጥር 44 ደረሰ

በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተያዙ ግለሰቦች ቁጥር 44 ደረሰ አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2012 በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 164 ሰዎች ውስጥ አንድ ግለሰብ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ነዉ የጤና ሚኒስቴር የገለጸዉ፡፡የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ እንዳስታወቁት፤ በ24 ሰዓታት ውስጥ ምርመራ ከተደረገላቸው ሰዎች መካካል 26ቱ በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር ንክኪ አላቸው ተብለው የተጠረጠሩ ናቸው።ቀሪዎቹ […]

በደቡብ ክልል ከ12ሺ በላይ ለሆኑ ታራሚዎች ይቅርታ ተደርጎላቸው ከማረሚያ መውጣታቸውን የደቡብ ክልል ጠቅላይ አቃቤ ህግ አስታወቀ።

በደቡብ ክልል ከ12ሺ በላይ ለሆኑ ታራሚዎች ይቅርታ ተደርጎላቸው ከማረሚያ መውጣታቸውን የደቡብ ክልል ጠቅላይ አቃቤ ህግ አስታወቀ። አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2012 የክልሉ ዋና ጠቅላይ አቃቤ ህግ አቶ ሙሉሰው ዘውዴን  ጠቅሶ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ባወጣው  መግለጫ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ባስተላለፈው ውሳኔ መሰረት በመደበኛና በልዩ ሁኔታ ከተለያዩ የክልሉ ማረሚያ ቤቶች 12 ሺህ 553 […]

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ያጋራ መኖራያቤቶች የፀረ ተህዋስ  ርጭት ተደረገ ::

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2012 የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ያጋራ መኖራያቤቶች የፀረ ተህዋስ  ርጭት ተደረገ ::በብርጭቆ ኮንዶሚኒያም ነዋሪ የሆኑት  ኢንጀነር  ሙኩሪያ በየነ  የተባሉ ግለሰብ  በተለምዶ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም ተብሎ በሚጠራው የጋራ መኖርያቤቶች ሳይት የፀረ ተህዋስ ርጭት አካሄደዋል፡፡ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ህብረተሰቡ ከመንግስት ጎን በመሆን የሚችለውን ጥረት ማድረግ እንዳለበት የገለፁት  ኢንጀነር መኩሪያ በራሳቸው ወጪ […]

በኢትዮጵያ አንድ የ9 ወር ህጻንን ጨምሮ ተጨማሪ ስምንት ሰዎች በኮሮናቫይረስ ተያዙ

በኢትዮጵያ አንድ የ9 ወር ህጻንን ጨምሮ ተጨማሪ ስምንት ሰዎች በኮሮናቫይረስ ተያዙ በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 264 ሰዎች ውስጥ 8 ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ።በቫይረሱ ከተያዙት ሰዎች መካከል አንድ የዘጠኝ ወር ህጻን የተያዘ ሲሆን እናቱም ቫይረሱ ተገኝቶባታል።የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ለኢዜአ እንደተናገሩት፤ በ24 ሰዓታት ውስጥ ምርመራ ከተደረገላቸው ሰዎች መካካል አንዱ ኤርትራዊ ሲሆን ቀሪዎቹ […]

የኢትዮጵያ መንግሥት የኮሮና ወረርሽኝ እየተባባሰ በመምጣቱ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ፡፡

የኢትዮጵያ መንግሥት የኮሮና ወረርሽኝ እየተባባሰ በመምጣቱ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ፡፡ አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2012 መንግሥት የኮሮና ወረርሽኝን በተመለከተ የሚከተለው ስትራቴጂ በመከላከል ላይ ያተኮረ መሆኑንም ገልጿል፡፡ኅብረተሰቡን አስተባብሮ በባለሞያዎች ምክር መሠረት ለመከላከል መቻል፤ከመከላከል ያለፈ ነገር ሲመጣ ለማከም የሚያስችሉ ዐቅሞችን ማዳበር፤ የከፋው ነገር ከመጣም አስቀድሞ በመዘጋጀት እንደየ አስፈላጊነቱ ተገቢ ውሳኔዎችን እያሳለፉ መሄድ የወረርሽኙ መከላከያ […]

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር  55 ደረሰ፡፡

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር  55 ደረሰ፡፡ አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2012 ኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 225 ሰዎች ውስጥ 3 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የተረጋገጠ ሲሆን ቁጥሩም ወደ 55 ከፍ ብሏል። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደተናገሩት፤ ቫይረሱ ወደ ኢትዮጵያ ከገባ ጀምሮ እስካሁን ባለው ሂደት ለ2 […]

የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባኢንጂነር ታከለ ኡማ አከራዮችን ምሕረት ጠየቁ፡፡

የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባኢንጂነር ታከለ ኡማ አከራዮችን ምሕረት ጠየቁ፡፡ አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2012 የአዲስ አበባ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በአነስተኛ ንግድ የተሠማሩ ነጋዴዎችና ቤተሰቦቻቸው በእንቅስቃሴ መቀነስ እንዳይጎዱ አከራዮች የኪራይ ምሕረት እንዲያደርጉላቸው ጠይቀዋል፡፡የጊዜውን ፈተና፣ በጊዜው ብልሃት እና ጸሎት ታግለን ለማለፍ ስንለፋ አንዳንድ የግድ የሆኑ መሠዋዕትነቶች ይደቀናሉ’’ ያሉት ምክትል ከንቲባው አከራዮች ጥቂት […]