loading
ከኮቪድ-19 ታማሚ እናት የተወለደው ሕፃን ከኮሮናቫይረስ ነፃ ሆነ::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 ከኮቪድ-19 ታማሚ እናት የተወለደው ሕፃን ከኮሮናቫይረስ ነፃ ሆነ:: በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ከኮቪድ-19 ታማሚ እናት የተወለደው ሕፃን ከኮሮናቫይረስ ነፃ ሆኗል።በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል የለይቶ ሕክምና ማእከል ውስጥ ክትትል እየተደረገላት ከምትገኝ የ34 ዓመት እናት ግንቦት 14 ቀን 2012 ዓ.ም የተወለደው ሕፃን 3.1 ኪ.ግ. ክብደት ያለው ወንድ ልጅ መሆኑም ታውቋል።ከሕፃኑ በተወሰደው ናሙና ላይ በተካሔደው […]

ደቡብ አፍሪካ የጣለችውን የእንቅስቃሴ እቀባ የማቅለል ሂደቷን ወደ ሶስተኛ ደረጃ ከፍ አደረገች::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 ደቡብ አፍሪካ የጣለችውን የእንቅስቃሴ እቀባ የማቅለል ሂደቷን ወደ ሶስተኛ ደረጃ ከፍ አደረገች:: ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ከመጭው የፈረንጆች ሰኔ 1 ጀምሮ ህዝቡ ወደ መደበኛ እንቅድቃሴው የሚገባበትን መንገድ መቀየሳቸውን አስታውቀዋል፡፡ ፕሪቶሪያ እገዳዎችን ለማንሳት ስትነሳ ባለ አምስት ደረጃ የጥንቃቄ እርምጃዎችን በማስቀመጥ ነበር፡፡አሁን ሶስተኛውን ዙር ስትጀምር የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ለማነቃቃት ሲባል ጥብቅ የሆኑ የጤና መመሪያዎችን […]

አስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ምክንያት በማድረግ በትግራይ ክልል እየተፈፀመ ያለዉ ግፍ እንዲቆም ህጋዊ መፍትሄ እንደሚያስፈልገዉ የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ለአርትስ ቲቪ ገለፀ ፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 አስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ምክንያት በማድረግ በትግራይ ክልል እየተፈፀመ ያለዉ ግፍ እንዲቆም ህጋዊ መፍትሄ እንደሚያስፈልገዉ የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ለአርትስ ቲቪ ገለፀ ፡፡በክልሉ አሁን ድረስ ቀደም ሲል የነበረዉ የአፈናና የእኔ አዉቅልሀለሁ አገዛዝ አሁንም እንደቀጠለ የተናገሩት የፓርቲዉ ከፍተኛ አመራሮችና አባላት በተለይ የትግራይ ህዝብን ከመላዉ የኢትዮጵያ ህዝብ ለመነጠል የሚደረገዉ ጥረት ተቀባይነት እንደሌለዉ ተናግረዋል፡፡በመሆኑም በክልሉ […]

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የኳታር መንግስት ለኢትዮጵያ የሕክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ በማድረጉ አመሰገኑ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የኳታር መንግስት ለኢትዮጵያ የሕክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ በማድረጉ አመሰገኑ:: “የኳታር መንግሥት የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭንብሎች፣ የሕክምና ጓንቶች፣ ፊትን ሙሉ በሙሉ የሚሸፍኑ እና ሰውነትን ከንክኪ የሚከላከሉ ልብሶች እንዲሁም ሌሎች ኮቪድ-19ን የመከላከያ ግብአቶች መላካችሁ  ወረርሽኙን ለመግታት የምናደርገውን ጥረት ይደግፋል ነዉ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡ድጋፉ 470 ሺ ማስክ ፣ 70 […]

በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር አንድ መቶ ሃያ አንድ ሺህን ተሻገረ፡፡

አዲስ አበባ፣ግንቦት 18፣2012 በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር አንድ መቶ ሃያ አንድ ሺህን ተሻገረ፡፡ በአህጉረ  አፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር እያደገ በመምጣት አሁን ላይ 121ሺን የተሻገረ ሲሆን በወረርሽኙ ሳቢያ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ሶስት ሺን ማለፉን የአፍሪካ በሽታዎች መከላከልና መቆጣጠሪያ ማዕከል ሲዲሲ ይፋ አድርጓል፡፡ማዕከሉ ማክሰኞ እለት ባወጣው ሪፖርት በአፍሪካ ተጨማሪ ከ46 ሺህ በላይ ሰዎች […]

ደቡብ ኮሪያ ከ49 ቀናት በኋላ ትልቁን የኮሮናቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር አስመዘገበች::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 ደቡብ ኮሪያ ከ49 ቀናት በኋላ ትልቁን የኮሮናቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር አስመዘገበች::የደቡብ ኮሪያ የበሽታዎች መከላከያ   ማእከል ይፋ ባደረገው መረጃ እንዳስታወቀው በሀገሪቱ በአንድ የኤሌክትሮኒክ ግብይት ስፍራ ነው በርካታ ሰዎች በቫይረሱ ተይዘው የተገኙት፡፡ አልጀዚራ   እንደዘገበው ደቡብ ኮሪያ ክስተቱ ያጋጠማት የቫይረሱን ስርጭት ተቆጣጥሬዋለሁ በማለት ትምህርት ቤቶችን መክፈት በጀመረችበት ወቅት መሆኑ ድንጋጤን   ፈጥሯል፡፡ በዚህ […]

በእስር የሚገኙ 3 የሱዳን የቀድሞ ባለስልጣናት በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ታወቀ::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 በእስር የሚገኙ 3 የሱዳን የቀድሞ ባለስልጣናት በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ታወቀ:: በቫይረሱ ከተያዙት ግለሰቦች መካከል ሁለቱ በዳርፉር በተፈፀመው የጦር ወንጀል እጃቸው አለበት ተብለው በአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት የሚፈለጉ ናቸው ተብሏል፡፡ሚድል ኢስት ሞኒተር እንደዘገበው በቫይረሱ የተያዙት የኦማር አልበሽር ረዳት የነበሩት አህመድ ሀሮን፣ የመከላከያና የሀገር ውስጥ ሚኒስቴር የነበሩት አብደልራሂም ሞሀመድ ሁሴን እንዲሁም ምክትል […]

የአውፓ ህብረት ክሎሮኪን ኮሮናቫይረስን ለማከም ጥቅም ላይ እንዳይውል አገደ::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 የአውፓ ህብረት ክሎሮኪን ኮሮናቫይረስን ለማከም ጥቅም ላይ እንዳይውል አገደ:: የህብረቱ ኮሚሽን ፈዋሽነቱ ያልተረጋገጠ መድሀኒት መጠቀም ከጥቅሙ ጉዳቱ ስለሚያመዝን አባል ሀገራቱ ክሎሮኪን እንዳይጠቀሙ አስጠንቀቋል፡፡የአውሮፓ ህብረት የመድኃኒት ባለሞያዎች ማህበር የአንዳንድ ሀገራት መሪዎች ዜጎቻቸው ረሮሎኪን እንዲወስዱ ሲመክሩ ከመታየታቸው ባለፈ ለኮቪድ 19 ውጤት ይኑረው አይኑረው በቂ ጥናት ተደርጎ ማረጋገጫ አልተሰጠውም ብሏል፡፡እስካሁን ሀይድሮክሲክሎሮኪን ለኮሮና ቫይረስ […]

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ 100 ሰዎች ሲገኙ የ1 ሰው ህይወት አለፈ ::

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ 100 ሰዎች ሲገኙ የ1 ሰው ህይወት አለፈ :: ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ 4950 የላቦራቶሪ ምርመራ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ 100 ሰዎች ተገኝተዋል፡፡አዲስ የተገኙትን ጨምሮ ባጠቃላይ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 831 ደርሷል፡፡ ትናንት ቫይረሱ የተገኘባቸው ግለሰቦች የእድሜ ክልላቸው ከ 3 እስከ 70 ዓመት ሲሆን 53 […]

በአዲስ አበባ ለኮሮና ቫይረስ ሕሙማን ሕክምና መስጫ የሚውል ፊልድ ሆስፒታል ተገነባበአዲስ አበባ ለበርካታ የኮሮና ቫይረስ ሕሙማን ሕክምና መስጫ የሚውል ‘አዲስ አበባ ኮቪድ-19 ፊልድ ሆስፒታል ተገነባ።

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 በአዲስ አበባ ለኮሮና ቫይረስ ሕሙማን ሕክምና መስጫ የሚውል ፊልድ ሆስፒታል ተገነባበአዲስ አበባ ለበርካታ የኮሮና ቫይረስ ሕሙማን ሕክምና መስጫ የሚውል ‘አዲስ አበባ ኮቪድ-19 ፊልድ ሆስፒታል’ ተገነባ።በቅርቡ ሥራ የሚጀምረውን ሆስፒታል የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰና የዓለም የምግብ መርኃ ግብር ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቤስሌይ መርቀው ከፍተውታል።በቦሌ ቡልቡላ አካባቢ የሚገኘው ይህ የፊልድ ሆስፒታል 25 […]