loading
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በአቶ ተስፋዬ ኡርጌና አቶ ማርክስ ፀሃዬ ላይ ፖሊስ የምርመራ መዝገብ አጠናቆ እንዲያቀርብ የ10 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቀደ

የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በአቶ ተስፋዬ ኡርጌና አቶ ማርክስ ፀሃዬ ላይ ፖሊስ የምርመራ መዝገብ አጠናቆ እንዲያቀርብ የ10 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቀደ

ከቀረጥ ነፃ የሚገቡ የብረት ምርቶች ለህገ ወጥ ስራ እየዋሉ ነው ተባለ

  በኢንቨስትመንት ስም ከቀረጥ ነፃ ወደኢትዮጵያ የሚገቡ የብረት ምርቶች ለህገ ወጥ ስራ እየዋሉ በመሆኑ መንግስት ማግኘት የሚገባውን ከፍተኛ ገንዘብ እያሳጣው መሆኑን የጉሙሩክ ኮሚሽን አስታወቀ። የብረት ምርት ፍላጎት በከፍተኛ መጠን ባደገባት ኢትዮጵያ መንግስት ኢንቨስትመንትን ለማበረታታት በሆቴሎች እና መሰል ዘርፎች ላይ ለሚሰማሩ ባለሀብቶች ብረት ከቀረጥ ነፃ እንዲያስገቡ ፈቅዷል። ነገር ግን ይህን የማበረታቻ እድል ባልተገባ ሁኔታ እየተጠቀሙ የሚገኙ […]

ሜጀር ጄኔራል ክንፈን ጨምሮ ስምንት ተከሳሾች ከ319 ሚሊየን ብር በላይ በማባከን ክስ ተመሰረተባቸው

ሜጀር ጄኔራል ክንፈን ጨምሮ ስምንት ተከሳሾች ከ319 ሚሊየን ብር በላይ በማባከን ክስ ተመሰረተባቸው የቀድሞ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር የነበሩትን ሜጀር ጄኔራል ክንፈ ዳኘውን ጨምሮ በስምንት ግለሰቦች ላይ የፌዴራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ ከ319 ሚሊየን ብር በላይ በመንግስት ላይ ጉዳት አድርሰዋል ሲል ክስ መስርቷል፡፡ ስምንቱ ተከሳሾች ስልጣንን ያለአግባብ በመጠቀም  ወንጀል ሰባት ክሶች ቀርቦባቸዋል፡፡ በክስ ሰነዱ […]

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በከተማዋ የሚፈጸሙ የጦር መሳሪያና ህገወጥ ገንዘብ ዝውውር ላይ ባካሄደው አሰሳ ከፍተኛ ውጤት ማግኘቱን አስታወቀ

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በከተማዋ የሚፈጸሙ የጦር መሳሪያና ህገወጥ ገንዘብ ዝውውር ላይ ባካሄደው አሰሳ ከፍተኛ ውጤት ማግኘቱን አስታወቀ።  ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ ከ2ሺ በላይ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች እና ከ50 ሺ በላይ ጥይቶች ተይዘዋል ብሏል። ከፍተኛ ቁጥር ያለው የኢትዮጵያ እና የውጭ ሃገራት ገንዘቦች መያዙንም አስታውቋል። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኢንዶክትሪኔሽንና ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው […]

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ 60 ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ።

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ 60 ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሸን ጉዳዮች ቢሮ የላከው መግለጫ እንደሚያስረዳው በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሺ ዞን በንፁሃን ዜጎች ላይ ወንጀል የፈፀሙ 60 ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ የኦሮሚያ ክልል እና የምእራብ ኢትዮጵያ ኮማንድ ፖስት በቅንጅት በሰሩት ስራ መሆኑን ጽህፈት ቤቱ […]

ለስድስት ወራት በቆየው የምህረት አዋጅ ከ13 ሺህ በላይ ሰዎች ተጠቃሚ መሆናቸው ተገለፀ

ለስድስት ወራት በቆየው የምህረት አዋጅ ከ13 ሺህ በላይ ሰዎች ተጠቃሚ መሆናቸው ተገለፀ። ሀምሌ 13 2010 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፀድቆ ወደ ስራ የገባው የምህረት አዋጅ ከትናንት በስቲያ ጥር 13 ቀን 2011 ዓ.ም ተጠናቅቋል። የምህረት አዋጁ ተፈፃሚ ሆኖ በቆየባቸው የስድስት ወራት ጊዜያትም ከ13 ሺህ 200 በላይ ሰዎች ተጠቃሚ መሆናቸውን የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ አስታውቋል። አዋጁ […]

ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውርን ለመቆጣጠር እየተሰራ ያለው ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡

ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውርን ለመቆጣጠር እየተሰራ ያለው ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ ከህዝብ በደረሰ ጥቆማ መሰረት በተደረገው ክትትል 3 መትረየስ እና በርከታ ጥይቶች መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ ፡፡ የህዝቡ ተሳትፈትፎ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ኮሚሽኑ ጥሪያውን አስተላልፏል፡፡ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3 አ/አ A- 59022 በሆነ ቶዮታ ፒካ አፕ ተሽከርካሪ በባለሙያ ተፈትተው ከባህርዳር ወደ አዲስ አበባ ሲጓጓዙ የነበረ […]