loading
ሁዋን ጓይዶ ያለመከሰስ መብታቸውን ተነጠቁ፡፡

ሁዋን ጓይዶ ያለመከሰስ መብታቸውን ተነጠቁ፡፡ የቬንዙዌላ ምክር ቤት ራሳቸውን የሀገሪቱ ጊዜያዊ ፕሬዝዳንት አድርገው የሾሙትን  ሁዋን ጓይዶን ን ያለመከሰስ መብት በማንሳት ለክስ አዘጋጅቷቸዋል ተብሏል፡፡ ፓርላማው ይህን ውሳኔ ያሳለፈው የሀገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የጓይዶ ያለመከሰስ መብት እንዲነሳ እና ሰውየው አጠፉ በተባለው ልክ እንዲጠየቁ ባቀረበው ሀሳብ ነው፡፡ የፓርላማውን ውሳኔ ተከትሎ አቃቤ ህግ ጓይዶን መምርመር እና ለሀገሪቱ ፍርድ ቤት […]

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልሎች መካከል ተፈጥሮ የነበረውን ችግር ለመፍታት በተደረገዉ ጥረት የሀገር ሽማግሌዎች ሊመሰገኑ ይገባል አሉ፡፡  

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልሎች መካከል ተፈጥሮ የነበረውን ችግር ለመፍታት በተደረገዉ ጥረት የሀገር ሽማግሌዎች ሊመሰገኑ ይገባል አሉ፡፡