loading
የአውሮፓ የቱሪዝም እና የንግድ ተቋም የአፍሪካ ህብረት እና የአለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ የሆነችውን አዲስ አበባ ከተማን “የአለም የባህል እና የቱሪዝም ከተማ” በማለት መምረጡን አሳውቋል፡፡

የአውሮፓ የቱሪዝም እና የንግድ ተቋም የአፍሪካ ህብረት እና የአለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ የሆነችውን አዲስ አበባ ከተማን “የአለም የባህል እና የቱሪዝም ከተማ” በማለት መምረጡን አሳውቋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በቀድሞ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ዳዊት ዮሃንስ ከዚህ ዓለም በሞት መለየት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በቀድሞ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ዳዊት ዮሃንስ ከዚህ ዓለም በሞት መለየት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአቶ ዳዊት ዮሃንስ ሞት የተሰማቸውን ሀዘን በመግለጽ ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጆቻቸው መፅናናትን ተመኝተዋል ይላል ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የወጣው መረጃ። በተመሳሳይ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የአዴፓ ሊቀመንበር አቶ ደመቀ መኮንንም በቀድሞ አፈ […]

የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ሰርተፍኬት ፣ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ፣ የልደትና ሞት ሰርተፍኬት እንዲሁም የጋብቻ እና ፍቺ ሰርተፍኬቶች በዲጂታል ሰርተፍኬት ሊቀየሩ ነው፡፡

የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ሰርተፍኬት ፣ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ፣ የልደትና ሞት ሰርተፍኬት እንዲሁም የጋብቻ እና ፍቺ ሰርተፍኬቶች በዲጂታል ሰርተፍኬት ሊቀየሩ ነው፡፡

ዘላቂ የኑሮ ማሻሻያ መርሃ ግብር በቀጣይ ዓመት ሊጀመር ነው

የከተሞች የምግብ ዋስትና አካል የሆነው ዘላቂ የኑሮ ማሻሻያ መርሃ ግብር በቀጣይ ዓመት ሊጀመር መሆኑን የፌዴራል የከተሞች የስራ እድል ፈጠራ እና የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ አስታወቀ ። ኤጀንሲው እንዳስታወቀው ወደ መርሀ ግብሩ የሚገቡት ሰዎች በምግብ ዋስትና ተጠቃሚ በመሆን ላይ የሚገኙ ናቸው። የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰሎሞን አሰፋ እንዳሉት መርሀ ግብሩ ዘላቂ የኑሮ ማሻሻያ የሚል ስያሜ ያለው […]

የቀድሞው አፈ-ጉባኤ አምባሳደር ዳዊት ዮሐንስ የቀብር ስነ-ስርዓት የፊታችን እሁድ ይፈጸማል

የቀድሞው አፈ-ጉባኤ አምባሳደር ዳዊት ዮሐንስ የቀብር ስነ-ስርዓት የፊታችን እሁድ በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን እንደሚፈጸም የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አስታወቀ  ፡፡ የአምባሳደር ዳዊት ዮሀንስ አስክሬን ከአሜሪካ ኒዮርከ ከተማ የስንብትና የአሸኛኘት ፕሮግራም የተደረገለት ሲሆን ቅዳሜ ጥር 25 ቀን 2011 ዓ.ም. ከምሽቱ 3፡30 በኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እንደሚደርስ ተገልጿል፡፡ በቦታው ከፍተኛ የሥራ […]

የዓለም ሚቲዎሮሎጂ ድርጅት የአፍሪካ አህጉር ጽህፈት ቤት መቀመጫውን ከጄኔቭ ወደ አዲስ አበባ ሊያዘዋውር እንደሆነ የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ ገለፀ፡፡

የዓለም ሚቲዎሮሎጂ ድርጅት የአፍሪካ አህጉር ጽህፈት ቤት መቀመጫውን ከጄኔቭ ወደ አዲስ አበባ ሊያዘዋውር እንደሆነ የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ ገለፀ፡፡

የተቋረጠው የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ትምህርት የካቲት 4 ይጀመራል ተባለ

የመማር ማስተማሩ ሂደት ተቋርጦ የነበረው የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከፊታችን ሰኞ የካቲት 4 ጀምሮ ተማሪዎች ተመልሰው ትምህርት እንዲጀምሩ በሴኔት መወሰኑን ዩኒቨርሲቲው አስታወቀ ። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ለሚ ጉታ እንደተናገሩት የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር እና መምህራን ትናንት ከተማሪ ወላጆች ጋር ያደረጉትን ውይይት ተከትሎ ሴኔቱ ተማሪዎች ወደ ትምህርት እንዲመለሱ ወስኗል ብለዋል። ከተማሪ ወላጆች ጋር በተደረገ ውይይትም ወላጆች ተማሪዎች ጥያቄ […]