loading
አሌክሳንደር ሴፈሪን UEFAን እንዲመሩ በድጋሜ ተመረጡ

አሌክሳንደር ሴፈሪን UEFAን እንዲመሩ በድጋሜ ተመረጡ   አሌክሳንደር ሴፌሪን ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበርን በፕሬዚዳንትነት እንዲመሩ በድጋሜ ተመርጠዋል፡፡ የ51 ዓመቱ ሴፈሪን ሮም ላይ በተካሄደው የማህበሩ ጉባኤ በ55ቱም የማህበሩ አባላት ልዑካን ዘንድ ተፎካካሪና ተቃውሞ ሳይኖርባቸው በድጋሚ ፕሬዚዳንት እንዲሆኑ ተሹመዋል፡፡ ስሎቬኒያዊው የህግ ባለሙያ፤ የቀድሞውን የማህበሩ ፕሬዚዳንት ሚሼል ፕላቲኒ  ከኃላፊነት መነሳት ተከትሎ ነው ከሁለት ዓመት ከግማሽ […]