loading
በቦስተን ማራቶን ኢትዮያዊቷ አትሌት ወርቅነሽ ደገፋ አሸንፋለች

በIAAF የወርቅ ደረጃ የተሰጠው በአሜሪካ የሚካሄደው የቦስቶን ማራቶን 2019 ውድድር በትናንትናው ዕለት ለ15ኛ ጊዜ ተካሂዷል፡፡ በውድድሩ በሴቶች የተደረገውን ውድድር ለመጀመሪያ ጊዜ ቦስተን ላይ የሮጠችው ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ወርቅነሽ ደገፋ ከውድድሩ 5 ኪ.ሜ ጀምሮ እስከ መጨረሻው ድረስ ብቼዋን ሩጣ 2፡ 23፡ 31 በሆነ ጊዜ ቀዳሚ ሁና ጨርሳለች፡፡ ኬንያዊቷ ኤድና  ኪፕላጋት 2፡ 24፡ 13 ጊዜ ሁለተኛ ስትሆን፤ አሜሪካዊቷ […]

ከ20 ዓመት በታች በ3 ሺ ሜ አለሚቱ ታሪኩ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ወርቅ አስመዝግባለች፡፡