loading
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ከደቡብ ክልል ፕሬዝዳንት ጋር ውይይት አደረጉ::

በትናንትናው ዕለት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አቶ ኢሳያስ ጅራ፣ የኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አሸብር ወ/ጊዮርጊስ አንዲሁም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈጻሚ አባል አቶ ዘሪሁን ቀቀቦ ከክልሉ የባህል እና ስፖርት እንዲሁም የክልሉ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አመራሮች ጋር በመሆን የደቡብ ክልል ፕሬዝዳንትን በሀዋሳ በመገኘት የሲዳማ እና የወላይታ ዲቻ ክለቦች በስፖርታዊ ጨዋነት መጓደል ምክንያት ጨዋታዎቻቸውን በገለልተኛ ሜዳ […]

በዩሮፓ ሊግ አርሰናል ሲያሸንፍ ቼልሲ ከሜዳው ውጭ ነጥብ ተጋርቷል፡፡

የዩሮፓ ሊግ የግማሽ ፍፃሜ የመጀመሪያ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ተካሂደዋል፡፡ እንግሊዝ ምድር ላይ አርሰናል ኤመሬትስ ላይ የስፔኑን ቡድን ቫሌንሲያ አስተናግዶ ከመመራት ተነስቶ ጨዋታውን በ3 ለ 1 ውጤት አሸናፊ ሁኗል፡፡ እንግዳው ቫሌንሲያ ጎል ለማስቆጠር በጨዋታው ጅማሮ ላይ እንቅስቃሴዎችን ያደረገ ሲሆን ተሳክቶለት ፈረንሳያዊው ሙክታር ዲያካቢ በ11ኛው ደቂቃ በጭንቅላቱ የገጫት ኳስ ፒተር ቼክ መረብ ላይ አርፋለች፡፡ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ […]

የ37ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ጀምሮ በሳምንቱ የመጨረሻ ቀናት ይቀጥላሉ፡፡

የ37ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ጀምሮ በሳምንቱ የመጨረሻ ቀናት ይቀጥላሉ፡፡ በፖርቱጋሉ ማርኮ ሲልቫ የሚመራው የመርሲ ሳይዱ ክለብ ኤቨርተን በጉዲሰን ፓርክ የሲን ዳይቹን በርንሊ ምሽት 4፡00 ላይ ይደረጋል፡፡ በነገው ዕለት ደግሞ አምስት ያህል ግጥሚያዎች ሲደረጉ፤ ቀን 8፡30 ቦርንመዝ በዲን ኮርት የማውሪሲዮ ፖቼቲኖውን ቶተንሃም ሆተስፐርን ያስተናግዳል፡፡   ስፐርሶች አሁንም የቀጣይ ዓመት የቻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፏቸውን ባለማረጋገጣቸው […]