loading
ፒ.ኤስ.ጂ ከፈረንሳይ ሊግ ዋንጫ ተሰናበተ

ፒ.ኤስ.ጂ ከፈረንሳይ ሊግ ዋንጫ ተሰናበተ ፒ.ኤስ.ጂ ባለፉት አምስት አመታት የፈረንሳይ ሊግ ዋንጫን ማንሳት ችሏል፤ ከዚህ ውድድር የማይነቃነቅ የሚመስለው የፓሪሱ ቡድን በሜዳው ፓርክ ደ ፕሪንስ 2 ለ 1 ተሸንፏል፡፡ በዘንድሮው የውድድር ዓመት እስካሁን በሊግ አንድ ሽንፈት አስተናግዶ የማያውቀው ፒ.ኤስ.ጂ መራራ ሽንፈት የተጎነጨው ደግሞ በሊጉ ወራጅ ቀጠና ውስጥ በሚገኘው ገንጎ ነው፡፡ ገንጎን ወደ ግማሽ ፍፃሜ ያሻገሩ ጎሎችን […]

በኮፓ ዴል ሬይ ባርሴሎና ሽንፈት ገጥሞታል

በኮፓ ዴል ሬይ ባርሴሎና ሽንፈት ገጥሞታል በስፔን ኮፓ ዴል ሬይ የመጨረሻ 16ቱ የመጀመሪያ ጨዋታ ባርሴሎና ከሜዳው ውጭ በሌቫንቴ የ2 ለ 1 ሽንፈት አስተናግዶ ተመልሷል፡፡ ኢሪክ ካባኮ እና ቦርያ ማዮራል ለሌቫንቴ በመጀመሪያው አጋማሽ 20 ደቂቃ ውስጥ ያስቆጠሯቸው ሁለት ግቦች አሸናፊ እንዲሆን አግዘዋል፡፡ ብራዚላዊው አማካይ ፊልፔ ኮቲንሆ በ85ኛው ደቂቃ ያስቆጠራት የፍፁም ቅጣት ምት ግብ የቡድኑን ከባዶ መሸነፍ […]