loading
ጅማ አባ ጅፋር በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ተሸንፏል

ጅማ አባ ጅፋር በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ተሸንፏል የ2018/19 የቶታል ካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ወደ ምድብ ድልድል ለመቀላቀል የደርሶ መልስ የመጀመሪያ ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ ትናንት የሞሮኮውን ሃሳኒያ ዩኒዬን ስፖርት አጋዲር በአዲስ አበባ ስታዲየም ያስተናገደው ጅማ አባ ጅፋር የ 1 ለ 0 ሽንፈት አስተናግዷል፡፡ ሙሉ ጨዋታው በጣት ከሚቆጠሩ የግብ ሙከራዎች ውጭ ያን ያህል ሳቢ ያልነበረ፤ በሁለቱ ቡድኖች ያን ያህልም ኢላማውን […]

ማንችስተር ዩናይትድንና ሶልሻዬርን የሚያቆማቸው ጠፍቷል

ማንችስተር ዩናይትድንና ሶልሻዬርን የሚያቆማቸው ጠፍቷል ቀያይ ሰይጣኖቹ ሞሪንሆን አሰናብተው የቀድሞ ተጫዋቻቸውን ኦሌ ጉናር ሶልሻዬር በአሰልጣኝነት ከቀጠሩ በኋላ በተከታታይ በድል መንገድ ላይ ቢገኙም ጉዟቸው በቶተንሃም ትናንት ሊገታ እንደሚችል ተገልፆ ነበር፡፡ ይሁን እንጅ በግዙፉ ዊምብሌ ስታዲዬም ያደረገውን የፕሪምየር ሊግ 22ኛ መርሀግብር ግጥሚያ ተፈትኖም ቢሆን በጠባብ የግብ ልዩነት አሸንፎ ወጥቷል፡፡ ጨዋታውን ማንችስተር 1 ለ 0 ሲረታ የድል ጎሏን […]

የኢትዮጵያ ክለቦች አሁንም የባህር ማዶ ተጫዋቾችን ማስፈረማቸውን ቀጥለውበታል

የኢትዮጵያ ክለቦች አሁንም የባህር ማዶ ተጫዋቾችን ማስፈረማቸውን ቀጥለውበታል ዘንድሮ ከከፍተኛ ሊግ ወደ ፕሪምየር ሊጉ በድጋሜ የተመለሰው ደቡብ ፖሊስ በኢትዮጵያ ልምድ ያላቸውን ናይጄሪያዊያን አጥቂዎች ፊሊፕ ዳውዝ እና ላኪ ሳኒ አስፈርመዋል፡፡ ቡድኑ በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁሉንም የጨዋታ መርሀ ግብሮች አከናውኖ በአምስት ነጥቦች 15ኛ ላይ ተቀምጧል፡፡ በአንጋፋ ተጫዋቾች የተሞላውን ደቡብ ፖሊስ ከአጥቂ ችግሩ ለመላቀቅ የሊጉ የልምድ ባለቤቶች ፊሊፕ […]

በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ማንችስተር ሲቲ አሸንፏል

በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ማንችስተር ሲቲ አሸንፏል የ22ኛ ሳምንት መርሀግብር የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ጨዋታ ትናንት ምሽት ኢቲሃድ ላይ በማንችስተር ሲቲ እና ወልቨርሃምፕተን ወንደረርስ መካከል ተካሂዷል፤ ወልቭስ ታላላቅ ክለቦችን ሲገጥም የሚያሳየውን ፉክክር ተከትሎ የምሽቱን ጨዋታ ተጠባቂ አድርጎት ነበር፡፡ በምሽቱ በተደረገው ግጥሚያ የፔፕ ጓርዲዮላው ሲቲ የ3 ለ 0 ድል በወልቭስ ላይ ተቀዳጅቷል፡፡ ድሉን ተከትሎ ከሊቨርፑል ጋር ያለውን […]