loading
ኢትዮጵያና ቱርክ በባህልና በቅርስ ጥበቃ ዘርፍ በትብብር እንደሚሰሩ ተገለጸ

ኢትዮጵያና ቱርክ በባህልና በቅርስ ጥበቃ ዘርፍ በትብብር እንደሚሰሩ ተገለጸ ይህ የተባለው በባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ካሳሁን የተመራ የልዑካን ቡድን ከቱርክ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ፕሬዝዳንት ሰርዳር ካም ጋር አንካራ ላይ በተወያዩበት ወቅት ነው፡፡ ሁለቱ አገራት በባህልና ቱሪዝም ዘርፍ ትብብራቸውን ይበልጥ በማጠናከር ለመስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። በዚህ ወቅት ዶ/ር ሂሩት የቱርክ የትብብር ኤጀንሲ በኢትዮጵያ […]

የጥምቀትን በዓል በዩኔስኮ ለማስመዝገብ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ።

የጥምቀትን በዓል በዩኔስኮ ለማስመዝገብ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ የባሕል እና ቱሪዝም ሚኒስቴር እንዳስታወቀው በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ተከብሮ የሚውለውን  የጥምቀት በዓል በዩኔስኮ ዓለም አቀፍ ቅርስነት ለማስመዝገብ ጥረቶች እየተደረጉ ነው። የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ካሳሁን አያሌው እንደተናገሩት ከማይዳሰሱ ቅርሶች የሚመደበውን የጥምቀትን በዓል ወደ ቱሪስት መስህብነት ለመለወጥ ከወረዳዎች ጀምሮ እስከ ሚኒስቴር […]

በጎንደር የሚከበረውን የጥምቀት በዓል 15 ሺህ ቱሪስቶች ይታደሙታል ተብሎ እየተጠበቀ ነው።

በጎንደር የሚከበረውን የጥምቀት በዓል 15 ሺህ ቱሪስቶች ይታደሙታል ተብሎ እየተጠበቀ ነው በነገው ዕለት በጎንደር ከተማ በድምቀት የሚከበረውን የጥምቀት በዓል ለመታደም ከተለያዩ ሃገራት የመጡ 15 ሺህ አገር ጎብኚዎች እንደሚታደሙበት ተገልጿል። ይህንን እና በክልሉ ሌሎች አካባቢዎች የሚካሄዱ የበዓሉን አከባበሮች ከጸጥታ ችግር የጸዳ ለማድረግ ፖሊስ አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቅቆ ወደስራ መግባቱንም የክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል። የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን […]

ሀገር በቀል ባህላዊ እሴቶች ለቱሪስቶች መስህብ እንዲሆኑና የሀገር ገጽታን ለመገንባት እንዲያስችሉ በስፋት ማልማት እና ማስተዋወቅ ይገባል ተባለ

ሀገር በቀል ባህላዊ እሴቶች ለቱሪስቶች መስህብ እንዲሆኑና የሀገር ገጽታን ለመገንባት እንዲያስችሉ በስፋት ማልማት እና ማስተዋወቅ ይገባል ተባለ። 10ኛው ከተማ አቀፍ የባህል ሳምንት ˝ባህል ለህዝቦች ሰላም እና አንድነት˝ በሚል መሪ ቃል በኤግዚቢሽን ማእከል ተከፍቷል፡፡   የባህል ሳምንት ኤግዚቢሽኑን በይፋ የከፈቱት በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የባህል ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ብዙነሽ መሠረት የባህል ሳምንታት በየደረጃው መከበራቸው እንደ ኢትዮጵያ […]