loading
ሰሜን ኮሪያ የሚሳኤል ጣቢያዎቿን ለመዝጋት ተስማማች

አርትስ 10/01/2011 የሁለቱ ኮሪያዎች መሪዎች ፒዮንግያንግ ላይ ባደረጉት ውይይት ፕሬዝዳንት ኪም ጆንግ ኡን ቀጠናው ከኒውክሌር ስጋት ነፃ እነዲሆን ተግተን እንሰራለን ብለዋል፡፡ የሰሜን ኮሪያው ፕሬዝዳንት ሙን ጃይ ኢን ሰሜን ኮሪያ የቶንቻንግ ሪ የሚሳኤል ሙከራ ጣቢያን በቋሚነት ለመዝጋት ቃል ገብታለች ብለዋል፡፡ ፒዮንግያንግ ከዚህ በተጨማሪም የዮንግባዮን የኒውክሌር ማብላያ ጣቢያንም ለመዝጋት ተስማምታለች ፡፡ ቢቢሲ እንደዘገበው ሁለቱ መሪዎች የደረሱበት ስምምነት […]

የኢፌሪዴ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዓብይ አህመድ የመስቀል በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት

የኢፌሪዴ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዓብይ አህመድ የመስቀል በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት