loading
የናንሲ ፔሎሲ የታይዋን ጉብኝት እውን መሆኑን ተከትሎ የቻይና ከፍተኛ እርምጃ እየተጠበቀ ነው ተባለ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 የናንሲ ፔሎሲ የታይዋን ጉብኝት እውን መሆኑን ተከትሎ የቻይና ከፍተኛ እርምጃ እየተጠበቀ ነው ተባለ፡፡ ያለፉት ጥቂት ቀናትን ቀልብ ስቦ የነበረው የአሜሪካ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ናንሲ ፔሎሲ የታየይዋን ጉብኝት ማክሰኞ ምሽት ይፋ መሆኑን ተከትሎ የቻይና የአስፈሪ እርምጃ ማስጠንቀቂያዎች በተከታታይ እንደሚሰሙ መገናኛ ብዙሃኑ እየዘገቡ ይገኛል፡፡፡ ቤጂንግ በአፈ-ጉባኤዋ ጉብኝት ብስጭቷን የገለፀች ሲሆን እንደ […]

ቻይና በታይዋን ድንበር አካባቢ አዲስ ወታደራዊ ልምምድ እንደምታደርግ ይፋ አደረገች።

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 ቻይና በታይዋን ድንበር አካባቢ አዲስ ወታደራዊ ልምምድ እንደምታደርግ ይፋ አደረገች። የቻይና ጦር ባለፈው ሳምንት የአሜሪካ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ናንሲ ፔሎሲ ወደ ታይዋን ያደረጉትን ጉብኝት በመቃወም ያደረገውን ግዙፍ ልምምድ ለማቆም እቅድ ይዞ የነበረ ቢሆንም በማግስቱ በታይዋን አቅራቢያ በባህርና በአየር ላይ አዲስ ወታደራዊ ልምምዶችን እንደሚጀመር አስታውቋል። የቻይናው ምስራቃዊ ወታደራዊ እዝ በፀረ-ባህር ሰርጓጅ […]

የምዕራባውያኑ ሀገራት መሪዎች በኢራን የኒውክሌር ስምምነት ላይ መወያየታቸው ተሰማ።

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 የምዕራባውያኑ ሀገራት መሪዎች በኢራን የኒውክሌር ስምምነት ላይ መወያየታቸው ተሰማ። የአሜሪካ፣ የእንግሊዝ፣ የፈረንሳይ እና የጀርመን መሪዎች የ2015ቱ የኢራን የኒውክሌር ስምምነትን ለማደስ በሚደረገው ጥረት ዙሪያ ውይይት ማድረጋቸውን ዋይት ሀውስ እሁድ እለት አስታውቋል።በዚሁ መግለጫ ሀገራቱ በኢራን የኒውክሌር መርሃ ግብር ላይ በመካሄድ ላይ ባለው ድርድር፣ በመካከለኛው ምስራቅ አካባቢ ያሉ አጋሮችን ድጋፍ ማጠናከር እና የኢራንን […]