loading
በአዲስ አበባ በደረሱ ድንገተኛ አደጋዎች የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013  በአዲስ አበባ ከተማ በደረሱ ሁለት ድንገተኛ አደጋዎች የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የአዲስ አበባ ከተማ የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ቡድን መሪ አቶ ጉልላት ጌታነህ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 አያት ጤና ጣቢያ ጀርባ ትናንት ምሽት 2 ሰዓት ከ35 ደቂቃ በግንባታ ስራ ላይ የነበረ የ35 […]

የቱኒዚያው ፕሬዚዳንት ካይስ ሰይድ የሀገሪቱን ፓርላማ በተኑ፡፡

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 19፣ 2013 የቱኒዚያው ፕሬዚዳንት ካይስ ሰይድ የሀገሪቱን ፓርላማ በተኑ፡፡ ፕሬዚዳንቱ የቱኒዚያዉን ጠቅላይ ሚኒስትሩንም ከስልጣናቸ አባረዋል፡፡ የፕሬዚዳንቱ ተግባር መፈንቅለ መንግስት ነው ሲሉ ተቃዋሚዎች ገልጸውታል፡፡ ሮይተርስ እንደዘገበዉ ፕሬዚዳንቱ በኮቪድ-19 ሳቢያ በሀገሪቱ የተከሰተውን አመጽ ተከትሎ ነው እርምጃውን የወሰዱት ተብሏል፡፡ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ቱኒዚያዊያን የሀገሪቱ መንግስት ኮቪድ -19ን የያዘበት መንገድ አግባብ አይደለም በሚል ለተቃውሞ ወጥተዉ ነበር፡፡ በከተማዋ ቱኒዝ እና በሌሎች ከተሞችም ለተቃውሞ […]