
የምንቃወመው መንግስት እንጂ የምንቃወማት ሀገር ልትኖረን አትችልም::
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27 ፣ 2013 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እንደጀግኖች እናቶቻችንና አባቶቻችን ሀገራችንን እናስቀድም ሲሉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት 80 ዓመት የአርበኞች ቀንን አስመልክተው ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ነው፡፡ ጀግኖች አርበኞቻችን ሀገራችንን ከአምስት ዓመቱ የኢጣልያ ወረራ ነጻ ያደረጉበትን ቀን ስናስብ ሶስት ቁምነገሮችን እየተማርን ነው ብለዋ ጠቅላይ ሚኒስትሩ። አንደኛው ከሁሉም በላይ ሀገርን ማስቀደም […]