loading
የምንቃወመው መንግስት እንጂ የምንቃወማት ሀገር ልትኖረን አትችልም::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27 ፣ 2013 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እንደጀግኖች እናቶቻችንና አባቶቻችን ሀገራችንን እናስቀድም ሲሉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት 80 ዓመት የአርበኞች ቀንን አስመልክተው ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ነው፡፡ ጀግኖች አርበኞቻችን ሀገራችንን ከአምስት ዓመቱ የኢጣልያ ወረራ ነጻ ያደረጉበትን ቀን ስናስብ ሶስት ቁምነገሮችን እየተማርን ነው ብለዋ ጠቅላይ ሚኒስትሩ። አንደኛው ከሁሉም በላይ ሀገርን ማስቀደም […]

ህወሃትና ሸኔ በሽብርተኝነት ተፈረጁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28 ፣ 2013 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ህወትና ሸኔ በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ የቀረበለትን የውሳኔ ሃሳብ አጸደቀ፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ በሚያካሂደው 13ኛ መደበኛ ስብሰባው ነው በሚኒስትሮች ምክር ቤት የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ ያጸደቀው፡፡ ሁለቱ ቡድኖች በአገር እና በህዝብ ላይ የሽብር ተግባራትን በመፈፀም ላይ በመሆናቸው በሽብርተኝነት መፈረጃቸው አግባብ […]

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ፡፡

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28 ፣ 2013 ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ ከፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎዛ ጋር ፕሪቶሪያ ተገናኝተው ባደረጉት ውይይት በሁለቱ አገሮች የሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት ማዳረጋቸው ተመልክቷል፡፡ ምክትል ጠቅላይ መኒስትሩ በውይይታቸው ወቅት በኢትዮጵያ ያለውን ወቅታዊ ጉዳዮች በተመለከተ ለፕሬዚዳንት ራማፎዛ ገለፃ […]

የወታደራዊ ቅርስ ጥበቃና ሙዚየም ማቋቋም በትውልዱ ላይ የሃገር ፍቅር ስሜት ለማስረጽ አቅም አለው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28 ፣ 2013 የወታደራዊ ቅርስ ጥበቃና ሙዚየም ማቋቋም በትውልዱ ላይ የሃገር ፍቅር ስሜት ለማስረጽ አቅም አለው ተባለ:: የወታደራዊ ቅርስ ጥበቃና ወታደራዊ ሙዚየም በኢትዮጵያ በሚኖረው ፋይዳ፣ ተግዳሮትና መልካም አጋጣሚዎች ዙሪያ የምክክር አውደ ጥናት እየተካሄደ ነው። በአውደ ጥናቱ ላይ የመከላከያ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ፍስሃ ወልደሰንበት፣ የመከላከያ ሰራዊት አመራሮች፣ የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን ተወካዮችና የቀድሞ […]

ኢትዮጵያ ለመጀመርያ ግዜ የማር ወይንን አስተዋወቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 በኢትዮጵያ ባዮ ቴክኖሎጂ ተቋም እና በጎንደር ዩኒቨርስቲ ትብብር ለመጀመሪያ ጊዜ የተመረተ አዲስ የማር ወይን የቅምሻ እና የማስተዋወቂያ ሥነ ሥርዓት ትናንት ማምሻውን በስካይ ላይት ሆቴል ተካሄዷል። በመርሃ ግብሩ ላይ ጥናታዊ ትንታኔ፣ ውይይት፣ ማብራሪያ፣ ምሥጋና፣ ወደ ፊት የታሰቡ ዕቅዶች እና የግብይት መሥመሩን መቀላቀያ ሐሳብ ቀርበውበታል። የጥናቱ ባለቤት ፕሮፌሰር ብርሃኑ አንዷለም እንደገለፁት […]

በእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ውስጥ ተፈጥሮ የነበረው ያለመግባባት መፈታቱ ተገለፀ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 በእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ውስጥ ተፈጥሮ የነበረው ያለመግባባት መፈታቱ ተገለፀ:: በእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ውስጥ ተፈጥሮ የነበረው ያለመግባባት በሀገር ሽማግሌዎች እና በመንግሥት ጥረት መፈታቱ ተገልጿል። ስምምነቱን ተከትሎም ቅራኔ ውስጥ የነበሩት አካላት በጋራ የአፍጥር መርሀግብር በሸራተን አዲስ አከናውነዋል። የመጅሊስ አባላት ወደ አንድ እንዲመጡ ለሠሩ ሽማግሌዎች ምስጋና ቀርቧል። በቀጣይም ገለልተኛ አስመራጭ […]

ምክር ቤቱ የአውሮፖ ህብረት 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ላለመታዘብ የያዘውን አቋም ዳግም እንዲመለከት ጠየቀ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 ምክር ቤቱ የአውሮፖ ህብረት 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ላለመታዘብ የያዘውን አቋም ዳግም እንዲመለከት ጠየቀ::የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የአውሮፖ ህብረት 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ላለመታዘብ የያዘውን አቋም ዳግም እንዲያጤን ጠየቀ።ምክር ቤቱ በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ዙሪያ ውይይት ባካሄደበት ወቅት የተደረሰበት የአቋም ላይ መግለጫ መስጠቱን ዋልታ ዘግቧል፡፡ ብረት ምርጫውን ላለመታዘብ የያዘው አቋም […]

በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 110 ሺህ ዶላር ተያዘ::

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 110 ሺህ ዶላር ተያዘ:: በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና በብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በተደረገ ክትትል በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 110 ሺህ ዶላር ከእነ ተጠርጣሪዎቹ ተያዘ፡፡እንደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፃ በህገ ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረው ዶላር የተያዘው ሃሙስ ለአርብ አጥቢያ በአዲስ አበባ የካ […]

ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ኡመር እድሪስ ከዚህ በፊት በአዲስ አበባ የተጠራው የጎዳና ላይ የአፍጥር ፕሮግራም በኛ በኩል እውቅና አልነበረውም አሉ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2013 ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ኡመር እድሪስ ከዚህ በፊት በአዲስ አበባ የተጠራው የጎዳና ላይ የአፍጥር ፕሮግራም በኛ በኩል እውቅና አልነበረውም አሉ:: ተቀዳሚ ሙፍቲው ይህን ያሉት የኢድ አልፈጥር በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት ባስተላለፉበት ወቅት ነው፡፡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ኡመር እድሪስ በመልዕክታቸው በዓሉ በሰላም […]

አውሮፓ ህብረት የምርጫ ታዛቢዎቼን ወደ ኢትዮጵያ እልካለሁ ማለቱ ተሰማ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2013 ህብረቱ ከአሁን ቀደም ምርጫውን ለመታዘብ ያስቀመጣቸው የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚጋፉ ቅድመ ሁኔታዎች በኢትዮጵያ በኩል ተቀባይነት አላገኙም ነበር፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሰጠው ሳምንታዊ መግለጫ ስድስተኛውን ሀገራዊ ምርጫ የአውሮፓ ህብረትን ጨምሮ ሩሲያ፣ አሜሪካና ሌሎች ሀገራትና ዓለም አቀፍ ተቋማት ባለሙያዎቻቸውን እንደሚልኩ አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በመግለጫው የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኢትዮ ሱዳን የድንበር […]