loading
የመልሶ ማቋቋም ተግባራት በሰብአዊ መብቶች የሚመሩ መሆን እንዳለባቸዉ ኮሚሽኑ አሳሰበ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 የመልሶ ማቋቋም ተግባራት በሰብአዊ መብቶች የሚመሩ መሆን እንዳለባቸዉ ኮሚሽኑ አሳሰበ፡፡ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ለአርትስ በላከዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ፤ በቀጣይ በትግራ በሚደረጉ የመልሶ ማቋቋምና መልሶ ግንባታ ተግባራት በፌዴራል መንግሥቱ ሰብአዊ መብቶችን የማክበርና የመጠበቅ ግዴታ የሚመራ እንዲሆን አሳስቧል፡፡ ኮሚሽኑ በተለይ መንግስት የተጠፋፉ ቤተሰቦች እንዲገናኙና ተገቢው ሰብአዊ እርዳታ ተደራሽ እንዲሆን የተቋረጡ የቴሌኮሙኒኬሽን፣ ውሃና […]

በኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለዉ ሰዉ በአንድ ቀን ከኮሮረና ቫይረስ ማገገሙ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 በኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለዉ ሰዉ በአንድ ቀን ከኮሮረና ቫይረስ ማገገሙ ተገለፀ፡፡ የጤና ሚኒስቴር በህዳር 21 ምሽት የ24 ሰዓቱን የኮሮና ቫይረስ ሁነታን በተመለከት በሰጠዉ መረጃ መሰረት በእለቱ በአንድ ቀን ዉስጥ አራት ሺህ አራት መቶ ዘጠና ሶስት ሰዎች ከኮረና ቫይረስ አገግገመዋል፡፡ ይህም እንደ አገር ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎችን ቁጥር 73 ሺህ 8 መቶ […]

ኮሚሽኑ ከዩኒቨርሲቲዎችና ከክልሎች ጋር የቀጣይ ዓመታት የአረንጓዴ አሻራና የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃን ለማጠናከር የሚረዳ ስምምነት ፈጸመ።

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 ኮሚሽኑ ከዩኒቨርሲቲዎችና ከክልሎች ጋር የቀጣይ ዓመታት የአረንጓዴ አሻራና የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃን ለማጠናከር የሚረዳ ስምምነት ፈጸመ። የአካባቢ፣ የደንና አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን ኮሚሽኑ ከዩኒቨርሲቲዎችና ከክልሎች ጋር የቀጣይ ዓመታት የአረንጓዴ አሻራና የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃን ለማጠናከር የሚረዳ ስምምነት ማድረጉን አስታዉቋል፡፡ በሂደቱ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና የክልሎችን ተሳትፎ በማሳደግ በአንድ በኩል የክልሎችን አቅም ለማጎልበት በሌላ […]

የተሰናባቹ የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ዶናልድ ትራምፕ የኮሮናቫይረስ ልዩ አማካሪ የሆኑት ዶክተር

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 የተሰናባቹ የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ዶናልድ ትራምፕ የኮሮናቫይረስ ልዩ አማካሪ የሆኑት ዶክተር ስኮት አትላስ የስራ መልቀቂያ አስገቡ፡፡ የፕሬዜዳንቱ የኮሮናቫይረስ ልዩ አማካሪ የሆኑት ዶክተር ስኮት አትላስ በገዛ ፈቃዳቸውን ስራ መልቀቃቸውን የዋይት ሃውስ ባለስልጣናት ተናግረዋል፡፡ የኮቪድ 19 በመከላከል ዙሪያ ከተቀሩት የግብረ ሃይል አባላት ጋር አራት ወራትን ከፈጀ ንትርክ በኋላ የስራ መልቀቂያ ማስገባታቸው ነው የተነገረው፡፡የአትላስ […]

በናይጄሪያ በደረሰ ጥቃት የሟቾች ቁጥር ከ100 በላይ ደርሷል ተባለ ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 በናይጄሪያ በደረሰ ጥቃት የሟቾች ቁጥር ከ100 በላይ ደርሷል ተባለ :: በአህመድ ላዋን የተመራው የናይጄሪያ ሴኔት ልዑክ፤ በሳምንቱ መጨረሻ በገበሬዎች ላይ በተፈጸመ ጥቃት በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች በተገደሉበት፤ የሰሜን ምስራቅ ቦርኖ ጉብኝት አድርጓል ፡፡ በተፈፀመው ጥቃት 43 አርሶ አደሮች መገደላቸው የተዘገበ ሲሆን ከአከባቢው ባለሥልጣናት ተሻሽለው እየወጡ ያሉ አኃዛዊ መረጃዎች የሟቾች ቁጥር ወደ […]

የዲሞክራቲክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት አዲስ የጥምር ፓርቲ ለመመሰረት መወሰናቸውን ይፋ አደረጉ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 የዲሞክራቲክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት አዲስ የጥምር ፓርቲ ለመመሰረት መወሰናቸውን ይፋ አደረጉ:: ፕሬዚዳንት ፊሊክስ ሺሴኬዲ ይህን ያሉት በሳቸውና በቀድሞው ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ካቢላ ፓርቲዎች መካከል አለመግበባት በመፈጠሩ ምክንያት ነው ተብሏል፡፡ አፍሪካ ኒውስ እንደዘገበው በፓርላማው ብዙ መቀመጫ ያላቸው የቀድሞው ፕሬዚዳንት ካቢላ ደጋፊዎችና ሀገሪቱን በመንግስትነት የሚያስተዳድረው የሺሴኬዲ ፓርቲ ፖለቲካዊ ልዩነታቸውን ማስታረቅ የማይችሉበት ደረጃ ላይ ደርሰዋል፡፡ […]

የፌዴራል መንግስት በትግራይ ክልል በወንጀል የሚፈለጉትን ሰዎች ለሕግ ለማቅረብ እየሰራ መሀኑን የ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽቤት አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 የፌዴራል መንግስት በትግራይ ክልል በወንጀል የሚፈለጉትን ሰዎች ለሕግ ለማቅረብ እየሰራ መሀኑን የ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽቤት አስታወቀ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በትግራይ ክልል ሲካሄድ የነበረው የሕግ ማስከበር ዋናኛ ምዕራፍ መጠናቀቁን ገልጾ፣ የፌዴራል መንግስት በክልሉ በወንጀል የሚፈለጉ ሰዎችን ለሕግ ለማቅረብ፣ እንዲሁም በአከባቢው ሕግና ስርዓት እንዲኖር እየሰራ መሆኑን ገልጿል፡፡ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሰብአዊ ድጋፍ […]

ለሕገ ወጥ ስደትና ለጎዳና ኑሮ የሚዳረጉ ህጻናትን ለመታደግ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ሚኒስቴሩ አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 ለሕገ ወጥ ስደትና ለጎዳና ኑሮ የሚዳረጉ ህጻናትን ለመታደግ ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ሚኒስቴሩ አስታወቀ፡፡ የሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM) ጋር በመተባበር ያዘጋጀው በሕገ ወጥ የሕፃናት ዝውውር ላይ ያተኮረ የባለ ድርሻ አካላት ውይይት ተካሄዷል። በርካታ ሕፃናት በመማሪያ እድሜያቸዉ ለሕገ-ወጥ ስደት የሚዳረጉ ሲሆን በሀገራችን በተለያዩ ከተሞች ሕፃናት ውሎና አዳራቸውን […]

የዩኒቨርቲዎች ስትራቴጂክ ዕቅድ ግምገማ መድርክ እየተካሄደ ነው::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 የዩኒቨርቲዎች ስትራቴጂክ ዕቅድ ግምገማ መድርክ እየተካሄደ ነው:: የዩኒቨርቲዎች ስትራቴጂክ ዕቅድ ግምገማ መድርክ እየተካሄደ እንደሚገኝ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቀ፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ሳሙኤል ኡርቃቶ እንደገለጹት፣የትምህርት ስርዓታችንን በተለመደው መልኩ የምንመራው ሳይሆን ብቁና ጥራት ያለው ዜጋ ለማፍራት በስትራቴጂክ ዕቅዳችን በማካተት የትምህርት ተቋማት በግልጽ ማቀድና መተግበር ይኖርባቸዋል፡፡ በሀገር ደረጃ በተዘጋጀው […]

የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንዚት አገልግሎት በኃይል ገመድና ኬብል ስርቆት መቸገሩን አስታወቀ::

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንዚት አገልግሎት በኃይል ገመድና ኬብል ስርቆት መቸገሩን አስታወቀ:: የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንዚት አገልግሎት የኃይል ገመዶች እና ኬብሎች ስርቆት ሳቢያ ተገልጋዮቹ መንገላታታቸውና ኮርፖሬሽኑም ለተደጋጋሚ ኪሳራ መዳረጉን ገለጿል። የአገልግሎቱ ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ሙሉቀን አሰፋ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት ፣የኃይል ገመዶች እና ኬብሎች በሌቦች ተቆርጠው በመወሰዳቸው ምክንያት ሰሞኑን […]