loading
በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን እናስቁም በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን እናስቁም! በሚል ነፃ የሰልክ መስመር ተዘጋጀ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2013 በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን እናስቁም በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን እናስቁም! በሚል ነፃ የሰልክ መስመር ተዘጋጀ:: የኢትዮጵያ ሕግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር ከዩ ኤን ኤፍ ፒ ኤ እና ካናዳ ኢምባሲ ጋር በጋራ በመሆን የህግ ድጋፍ እና ማማከር አገልግሎትን ጨምሮ ሌሎችም አገልግሎቶችን በዘላቂነት የሚሰጥ 7711 ነፃ የስልክ […]

የቤተክርስቲያኗን የአደባባይ በዓላት በአለማዊ ክንዋኔዎች እንዳይበረዙ መጠበቅ ያስፈልጋል ተባለ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2013 የቤተክርስቲያኗን የአደባባይ በዓላት በአለማዊ ክንዋኔዎች እንዳይበረዙ መጠበቅ ያስፈልጋል ተባለ::የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጠቅላይ ቤተ ክህነት ፅህፈት ቤት የሰበካ ጉባኤ የአደባባይ በዓላት ስኬቶችና ተግዳሮቶች በሚል ባዘጋጀው የፓናል ውይይት ላይ የቤተክርስቲያኗን የአደባባይ በዓላት የበዓላቱን አከባበር ዝግጅት የሚያስተባብር ቋሚ አደረጃጀት ሊኖር ይገባል ብሏል፡፡ በጉዳዩ ላይ መነሻ ፅሁፍ ያቀረቡት መምህር ማለዳ ዘሪሁን […]

ከህግ ያፈነገጠው የአማኑኤል ወንድሙ ግድያ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2013   የኢትዮጵያ ሰብዐዊ መብቶች ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል ደንቢ ዶሎ ቄለም ወለጋ ዞን በግንቦት 3 2013 ዓም በ ፀጥታ ሀይሎች በአደባባይ ላይ የተገደለው አማኑኤል ወንድሙ ሞት እጅግ ጭካኔ የተሞላበት እና ከህግ ያፈነገጠ ነው ሲል ገልጸ፡፡ ኮሚሽኑ ሁሉንም አይነት ህገ ወጥነት የሞላባቸው ግድያዎችን እንደሚቃወም የገለፀ ሲሆን ሰላም አስከባሪ ሀይላት ሰላም በማስከበሩ […]