loading
FAKE: What is being said in this post about Prime Minister DR. Abiy Ahmeds’ biography is fabricated news.

This Facebook post claim that Ethiopian Prime Minister (PM) Abiy Ahmed is of Eritrean nationality is FAKE. The post in English claims “Abiy Ahmed is 100% ERITREAN FamilyTree.  Abiy is spreading hate, starting wars & bleeding the treasury to destroy Ethiopia.  Two Eritrean Leaders, Abiy Ahmed (Abraha) & Isaias Afwerki hate Ethiopia,”  Adding, “ A […]

የአፍሪካ ጊዜው አሁን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 27፣2013 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ ጊዜው አሁን ነው፤ በጋራ ሆነን ከድህነት አረንቋ፣ አለመረጋጋት መውጣት እንችላለን ሲሉ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ አንደገለጹት በኢኮኖሚ ውህደት ሃብት እና እውቀታችንን ተጠቅመን አጀንዳ 2063ን ማሳካት እንችላለን ብለዋል፡፡ አጀንዳ 2063 በአፍሪካ ውስጥ ዘላቂ ልማት ማምጣትና የአየር ብከልትን ጨምሮ በአፍሪካ የተቀናጀ የአየር ንብረት ለውጥ […]

አራት ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ከ100 የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴቶች ስም ዝርዝር ዉስጥ ተካተቱ::

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 27፣2013 አራት ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ከ100 የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴቶች ስም ዝርዝር ዉስጥ ተካተቱ::አራት ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ከ100 የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴቶች ስም ዝርዝር ዉስጥ መካተታቸው ተገለፀ፡፡ በየዓመቱ 100 የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴቶችን ስም ዝርዝር የሚያወጣው አቫንስ ሚዲያ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ 4 ኢትዮጵያዊያን በስኬታማና ተፅዕኖ ፈጣሪ 100 አፍሪካዊያን ሴቶች መዝገብ ውስጥ አካቷቸዋል። ከፕሬዚዳንቷ […]

አሸባሪው ህወሓት የእርዳታ መጋዘን በመዝረፉ ተጠያቂ ሊሆን ይገባል- የአሜሪካ ሴኔት የውጭ ጉዳይ ግንኙነት ኮሚቴ::

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 27፣2013 አሸባሪው ህወሓት የእርዳታ መጋዘን በመዝረፉ ተጠያቂ ሊሆን ይገባል- የአሜሪካ ሴኔት የውጭ ጉዳይ ግንኙነት ኮሚቴ የአሜሪካ ሴኔት የውጭ ጉዳይ ግንኙነት ኮሚቴ አባል የሆኑት ሴናተር ጂም ሪሽ የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች የእርዳታ እህል የተከማቸበትን የእህል መጋዘን በመዝረፋቸው ተጠያቂ ሊሆኑ ይገባል አሉ ፡፡ ሴናተሩ በትዊተር ገጻቸው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት አሸባሪው ህወሓት የዩኤስአይዲ (USAID) መጋዘንን ስለመዝረፋቸው […]

ኢትዮጵያ የአፍሪካ የነፃነት ምልክት ናት – የኡጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 27፣2013 ኢትዮጵያ የአፍሪካ የነፃነት ምልክት ናት ሲሉ የኡጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለፁ አምባሳደር አለምፀሃይ መሰረት ከኡጋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጄጄ ኦዶንጎ ጋር በሁለትዮሽ፣ አካባቢያዊ እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በተጨማሪም በሁለቱ ሀገራት ያለውን ዘርፈ ብዙ ግንኙነቶች ማጠናከር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ መክረዋል። በወቅቱም የኡጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጄጄ ኦዶንጎ፥ ኢትዮጵያ የአፍሪካ የነፃነት ምልክት […]

ደግመን ደጋግመን ለኢትዮጵያ ለመሰዋት የተዘጋጀን ነን – ሌ/ጀነራል ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 እኛ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ስለ ኢትዮጵያ መናገር ሳይሆን ህይወት የሚደገም ከሆነ ደግመን ደጋግመን ለኢትዮጵያ ለመሰዋት የተዘጋጀን ነን ሲሉ ሌ/ጀነራል ባጫ ደበሌ ተናገሩ፡፡ እኛ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ስለ ኢትዮጵያ መናገር ሳይሆን ህይወት የሚደገም ከሆነ ደግመን ደጋግመን ለኢትዮጵያ ለመሰዋት የተዘጋጀን ነን ሲሉ የአገር መከላከያ የሰራዊት ግንባታ ስራዎች ዋና አስተባባሪ ሌተናል ጄነራል […]

ኢትዮጵያዊነት የተዘጉ በሮችን ማስከፈት የሚችል እውነት ነው- ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ፣ ኢትዮጵያዊነት የተዘጉ በሮችን ማስከፈት የሚችል እውነት ነው ሲሉ ገለጹ። ምክትል ከንቲባዋ ይህን ያሉት በዛሬው ዕለት እየተከበረ ያለውን የኢትዮጵያዊነት ቀንን ምክንያት በማድረግ በሸራተን አዲስ እየተካሄደ በሚገኘው መርሐ-ግብር ላይ ነው። ዛሬ እየተከበረ የሚገኘው የኢትዮጵያዊነት ቀን ከመስቀል አደባባይ ሥነ-ሥርዓት መልስ በሸራተን በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡ […]

ለ39 ዓመታት ያህል ራሱን ስቶ የቆየው የቀድሞ የፈረንሳይ እግር ኳስ ተጫዋች አረፈ፡፡

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2013 ለ39 ዓመታት ያህል ራሱን ስቶ የቆየው የቀድሞ የፈረንሳይ እግር ኳስ ተጫዋች አረፈ፡፡ ለ39 ዓመታት ያህል ራሱን ስቶ የቆየው የቀድሞ የፈረንሳይ እግር ኳስ ተጫዋች ዣን-ፒር አዳምስ ህይወቱ አለፈ።  በህክምና ስህተት የተነሳ ራሱን ስቶ ለ39 ዓመታት የቆየው የተከላካይ መስመር ተጫዋቹ ዣን-ፒር አዳምስ ለፓሪስ ሴይንት ጀርማይን ተጫውቶ አሳልፏል። እ.አ.አ በ1982 ላጋጠመው የጉልበት ጉዳት […]

የአዲስ አበባ ከተማ ከተማ አስተዳደር ለመከላከያ ሰራዊት ለሁለተኛ ጊዜ ያሰባሰበውን 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ የገንዘብና የዓይነት ድጋፍ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 የአዲስ አበባ ከተማ ከተማ አስተዳደር ለመከላከያ ሰራዊት ለሁለተኛ ጊዜ ያሰባሰበውን 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ የገንዘብና የዓይነት ድጋፍ አስረከበ ከድጋፉ 1 ነጥብ 1 ቢሊዮን የሚሆነው በጥሬ ገንዘብ ሲሆን እና 180 ሚሊዮን ብር የሚያወጣው ደግሞ በዓይነት ነው፡፡ የከተማ አስተዳደሩን ድጋፍ የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶ/ር ቀነዓ ያደታ ተረክበዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር […]

አደንዛዥ ዕጽ በሱዳን ድንበር እንዳይገባ እየተቆጣጠርኩ ነዉ-ፌዴደራል ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2013 የአደንዛዥ ዕጽ በሱዳን ድንበር እንዳይገባ እየተቆጣጠረ መሆኑን ፌዴደራል ፖሊስ ገለጸ የፌደራል ፖሊስ ከሀገር መከላከያ ሰራዊትና ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመሆን በሱዳን ድንበር ህብረተሰቡ ጁንታው እንደ ትልቅ መሳሪያ የሚጠቀምበትን የአደዛዥ ዕጽ እንዳይዘዋወር ድንበር ላይ ከፍተኛ ቁጥጥር እያደረገ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመሆን በሱዳን ድንበር ተከዜ ማዶ […]