loading
ወራሪውና አሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት 18 ሺህ 9 መቶ ኢንተርፕራይዞች መውደማቸው ተገለፀ።

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014 ወራሪውና አሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት 18 ሺህ 9 መቶ ኢንተርፕራይዞች መውደማቸው ተገለፀ። በርዕስ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል ማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ ዶ/ር ሙሉነሽ አበበ እንደገለፁት የሽብር ቡድኑ በግፍ በከፈተው ጦርነት ሳቢያ በአማራ ክልል 18 ሺሕ 9 መቶ ኢንተርፕራይዞች ወድመዋል። ለበርካታ ዓመታት ተደክሞባቸው የተገነቡ 23 የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆችም በጦርነቱ ሙሉ በሙሉ […]

ድጋሚ ምርጫ እንዲካሄድባቸው የተወሰነባቸው የምርጫ ክልሎችን ይፋ ሆኑ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2014  የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ 6ተኛው ሃገራዊ ምርጫ ድጋሚ እንዲካሄድባቸው የተወሰነባቸውን የምርጫ ክልሎችን ይፋ አደረገ፡፡በዚህም ባስኬቶ ልዩ ለክልል ምክር ቤት እና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፣ ቡሌ ለክልል ምክር ቤት እና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ ጉመር 2 የክልል ምክር ቤት ፤መስቃና ማረቆ ለክልል ምክር ቤት እና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መሆናቸውን […]

በመስቀል በዓልም ሆነ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ርችት መተኮስ የተከለከለ መሁኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 በመስቀል በዓልም ሆነ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ርችት መተኮስ የተከለከለ መሁኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ከዚህ ቀደም ፖሊስ ያስተላለፈውን መልዕክት በመተላለፍ ርችት የተኮሱ ግለሰቦች ተይዘው በፍርድ ቤት እስከመጠየቅ መድረሳቸውን ነው ነፖሊስ የገለጸው፡፡ በበዓላት ወቅት የሚተኮሱ ርችቶችን ሽፋን በማድረግ ሰላምን የማደፍረስ ፍላጎት ያላቸው ግለሰቦች በሕገ-ወጥ መንገድ የገዙትን የጦር መሣሪያ እንደሚፈትሹ እና የተለያዩ […]

ከተ.መ.ድ. ጋር በአጋርነት ለመስራት ተዘጋጅተናል-አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 የተፈናቀሉ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋምና መሰረታዊ ልማቶችን መልሶ ለመገንባት ከመንግስታቱ ድርጅት ጋር ለመስራት ዝግጁ ነው ተባለ፡፡ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን በኒውዮርክ የስራ ቆይታቸው ጎን ለጎን ከተመድ ምክትል ዋና ፀሃፊ አሚና ጄኔ መሐመድ ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል፡፡ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በፀጥታ ችግር ምክንያት የተፈናቀሉ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም እና የወደሙ […]

አዲስ ወግ አንድ ጉዳይ “በአዲስ መንፈስ አዲስ ውል – መንግስት ምስረታ እና ሀገር ግንባታ” በሚል ርዕስ ውይይት ተካሂዷል፡፡

አዲስ ወግ አንድ ጉዳይ “በአዲስ መንፈስ አዲስ ውል – መንግስት ምስረታ እና ሀገር ግንባታ” በሚል ርዕስ ውይይት ተካሂዷል፡፡ ውይይቱ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መካሄዱን ከጽህፈት ቤቱ የትዊተር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ የውይይቱ ተሳታፊ የሆኑት አቶ ፍስሐ ይታገሱ እንዳሉት÷ ለሀገረ መንግስት ግንባታ ሶስት ቁልፍ ምሰሶዎች ማለትም ገለልተኛ ተቋማትን መገንባት ፣ በመንግስት እና በሕዝቦቹ መካከል መተማመን እና […]

FALSE: There was no problem at Jimma Airport, and flights are still being served today. Ethiopian Airlines and Jimma zone communication have dismissed the accusation.

FALSE: There was no problem at Jimma Airport, and flights are still being served today. Ethiopian Airlines and Jimma zone communication have dismissed the accusation. Awash  Post   Amharic version said   A bomb blast at Jimma Abajfar Airport has killed at least 16 people and injured three others. From now on, Jimma Airport will […]

አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ በደገሀቡር ከተማ 04 ምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምጽ ሰጡ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ በትውልድ ከተማቸው ደገሀቡር ምርጫ ጣቢያ 04 ተገኝተው ድምፃቸውን ሰጥተዋል። በደገሃቡር ከተማ የምርጫ ክልል 51ሺህ 292 ህዝብ በመራጭነት ተመዝግበዋል። መራጮች ከጧቱ 12 ሰዓት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ሰላማዊ በሆነ መልኩ በነቂስ ወጥቶ ድምፁን እየሰጠ ነው። በተመሳሳይ በጌዴኦ ዞን በቡሌ ምርጫ ክልል ድምፅ የመስጠት ሰራው […]

አልጄሪያ በሀገር ውስጥ የኮቪድ-19 ክትባት ማምረት መጀመሯን ይፋ አደረገች፡፡

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 ክትባቱ በቻይናው ሲኖቫክ ኩባንያ የሚዘጋጅ ሲሆን በአንድ ወር ውስጥ እስከ ስምንት ሚሊየን ዶዝ የማምረት አቅም አለው ተብሏል፡፡ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የምርት መጠኑን በእጥፍ ማሳደግ እንደሚቻልም የሀገሪቱ ባለ ስልጣናት ተናግረዋል፡፡ የአልጀሪያው ጠቅላይ ሚኒስትር አይመን ቤን አብደራሀማን የምርት ሂደቱ በጀመረበተ ወቅት በስፍራው ተገኝተው ባደረጉት ንግግር ይህ ለሀገራችን ትልቅ ስኬት ነው ብለዋል፡፡ ገና […]

የ4ጂ ፈጣን ኢንተርኔት አገልግሎት በህዳሴው ግድብ እና አካባቢው ተጀመረ::

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 የኢትዮ ቴሌኮም ምዕራብ ሪጅኑ የ4ጂ ኤል.ቲ.ኢ አድቫንስ ፈጣን ኢንተርኔት አገልግሎት ዛሬ ህዳሴው ግድብ እና አካባቢው ተጀመረ። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ወይዘሪት ፍሬሕይወት ታምሩ አገልግቱን ዛሬ በአሶሳ ከተማ ተገኝተው በይፋ ባስጀመሩበት ወቅት እንዳሉት፥ በምዕራብ ሪጅን የሚገኙ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አካባቢን ጨምሮ በመተከል ዞን ግልገል በለስ፣ አሶሳ እና ባምባሲ ከተሞች […]