loading
ከግንቦት ወር አጋማሽ ጀምሮ የክረምት ዝናብ በተወሰኑ የኢትዮጵያ ክፍሎች ተፅዕኖ እንደሚኖረው ተገለጸ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14፣ 2013  ከግንቦት ወር አጋማሽ ጀምሮ የክረምት ዝናብ በተወሰኑ የኢትዮጵያ ክፍሎች ተፅዕኖ እንደሚኖረው ተገለጸ:: የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አህመዲን አብዱልከሪም ከግንቦት ወር አጋማሽ ጀምሮ የክረምቱ ዝናብ ተፅዕኖ ሊበረታ ስለሚችል በአርሶና አርብቶ አደር አካባቢዎች ጉዳት ሊያስከትል ስለሚችል ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል ብለዋል። ከግንቦት ወር አጋማሽ ጀምሮ የክረምት ዝናብ ተፅዕኖው ሊጀምር እንደሚችል የጠቆሙት አቶ […]

መንግሰት ስለ ኬሚካል ጦር መሳሪያዉ የሰጠዉ ምላሽ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 16፣ 2013 የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል የኬሚካል ጦር መሳሪያ ተጠቅሟል የሚለውን ዘገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስተባበለ፡፡የውጭ ጉዳይ  ሚኒስቴር ሁኔታውን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ በቴሌግራፍ መፅሄት ላይ ታትሞ የወጣውን በትግራይ ክልል ከጦር ወንጀል የማይተናነስ ድርጊት መፈፀሙን የሚያመላክት ሪፖርት አጥብቆ እንደሚቃወም ገልጿል፡፡ በመፅሄቱ የአፍሪካ ዘጋቢ  የሆነው ዊል ብራውን መቀመጫውን ናይሮቢ ላደረገው የቴሌግራፍ መፅሄት ባጠናቀረው […]

የግብፅ የአፍሪካ የክትባት ምርት ማዕከል የመሆን ዕቅድ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 16፣ 2013  ግብፅ የኮሮናቫይረስ ክትባትን በማምረት የአፍሪካ ማዕከል የመሆን ፍላጎት አለኝ አለች ካይሮ በሶስት ሳምንታት ውስጥ 2 ሚሊዮን የሲኖቫክ ክትባት ለማምረት መዘጋጀቷን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስትር ሃላ ዛይድ ተናግረዋል፡፡ ቫሴራ በመባል የሚታወቀው የግብፅ ክትባት አምራች ኩባንያ በቻይና የሚመረተውን ሲኖቫክ የኮቪድ 19 ክትባት የማምረት ሂደት ውስጥ መግባቱንም ሚኒስትሯ ይፋ አድርገዋል፡፡ ሚኒስትሯ በሳምንቱ መጨረሻ […]

የማይናማር መሪ አውንግ ሳን ሱኪ ለመጀመሪያ ጊዜ ፍርድ ቤት መቅረባቸው ተሰማ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 16፣ 2013 የአውንግ ሳን ሱኪ የመጀመሪያው የችሎት ውሎ የቀድሞዋ የማይናማር መሪ አውንግ ሳን ሱኪ ለመጀመሪያ ጊዜ ፍርድ ቤት መቅረባቸው ተሰማ:: ባለፈው ፌብሯሪ ወር መግቢያ ላይ በመፈንቅለ መንግስት ከስልጣናቸው የተወገዱት መሪዋ ለ4 ወራት በእስር ሲቆዩ ችሎት ቀርበው አያውቁም፡፡ ችሎት ፊት ከመቅረባቸው በፊት ለ30 ደቂቃ ያህል ጠበቆቻቸው ጋር እንዲወያዩ የተፈቀደላቸው ሱኪ የጤንነታቸው ሁኔታ […]

ኮሚሽኑ የፀረ ሙስና ትግሉን ላገዙ ግለሰቦችና ተቋማት እውቅና ሰጠ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 16፣ 2013  የፌዴራል ሥነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የፀረ ሙስና ትግሉን አግዘዋል ላላቸው ለ10 ተቋማት፣ ለ286 ግለሰቦች እና ለ229 ተማሪዎች እውቅና ሰጠ። እውቅና የተሰጣቸው ተማሪዎችም በሥነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ላይ በተዘጋጁ ጥያቄዎች አሽናፊ ለሆኑ ለዘጠነኛ እና አስራ አንደኛ ክፍል ተማሪዎች ነው። “ኮሚሽኑ ትኩረት ለትውልድ ሥነ ምግባር ግንባታ” በሚል መሪ […]

የመጪው ክረምት ዝናብ ለሕዳሴው ግድብ በረከት::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 16፣ 2013 የመጪው ክረምት ዝናብ ለሕዳሴው ግድብ በረከት የመጪው ክረምት ዝናብ ለሕዳሴው ግድብ የውሃ ሙሌት ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል ተባለ:: ብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ ያለፈውን በልግና የመጪውን ክረምት የአየር ሁኔታ ግምገማና ትንበያ ይፋ አድርጓል። በመጪው ክረምት የአየር ጠባይ አዝማሚያ ትንበያው የአገሪቱ የምዕራብ አጋማሽ አብዛኞቹ ቦታዎች ከመደበኛ በላይ ዝናብ እንደሚያገኙና በጥቂት ቦታዎችም መደበኛ ዝናብ […]

እነ ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ በመጪው ጥር አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ አስታወቁ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17፣ 2013 እነ ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ በመጪው ጥር አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ አስታወቁ:: አምስት ኩባንያዎች እና ተቋማትን ያካተተው “ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያ” የተሰኘው ጥምረት የሚያቋቁመው ኩባንያ፤ በኢትዮጵያ የቴሌኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት የማቅረብ ስራውን ከሰባት ወራት ገደማ በኋላ በጥር 2014 ዓ.ም ለመጀመር እንዳቀደ አስታወቀ። አዲሱ ኩባንያ አሁን በሀገሪቱ በብቸኝነት የቴሌኮም አገልግሎት እየሰጠ ያለውን ኢትዮ ቴሌኮምን የሚገዳደር […]

የኦሮሚያ ክልል ለፋሲል ከነማ የ25 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ያደረገበት ሚስጥር ይፋ ሆነ::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19፣ 2013 በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ ክላስተር ሀላፊ የሆኑት አቶ አዲሱ አረጋ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ለፋሲል ከነማ የ25 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ያደረገበት ሚስጥር ይፋ አደረጉ፡፡ አቶ አዲሱ በፌስቡክ ገጻቸዉ ላይ እንደገለጹት የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ለፋሲል ከነማ የ25 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ያደረገበት ሚስጥር መታሰቢያነት ከአመታት በፊት አምባገነኑ […]

የሰብአዊ እርዳታ ከፍ እንዲል ካልተደረገ በትግራይ ከባድ የረሃብ አደጋ ሊከሰት ይችላል::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19፣ 2013 የሰብአዊ እርዳታ ከፍ እንዲል ካልተደረገ በትግራይ ከባድ የረሃብ አደጋ ሊከሰት ይችላል:: በትግራይ ረሃብ ሊከሰት እንደሚችል ዩናይትድ ኪንግደምና የተባበሩት መንግሥታት ስጋታቸውን ገለጹ ::በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ውስጥ በወራት ጊዜ ውስጥ የረሃብ አደጋ ሊከሰት እንደሚችል የዩናይትድ ኪንግደም ረሃብ የመከላከል ልዩ መልዕከተኛ የሆኑት ኒክ ዳየር አስጠንቅቀዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት […]

የአሜሪካ ኤምባሲና የአውሮፓ ህብረት ልዑክ ጽ/ቤት ለኢትዮጵያ ቀጠሮ አልያዙም::

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19፣ 2013 የአሜሪካ ኤምባሲና የአውሮፓ ህብረት ልዑክ ጽ/ቤት ለኢትዮጵያ ቀጠሮ አልያዙም:: የብሔራዊ ክብር በሕብር አስተባባሪ ኮሚቴ ከብሪታኒያ ኤምባሲ ተወካዮች ጋር ውይይት አደረገ:: ኢትዮጵያ ላይ እየደረሰ ያለውን የውጭ ጣልቃ ገብነትን በመቃወም የተቋቋመው የብሄራዊ ክብር በህብር አስተባባሪ ኮሚቴ በአዲስ አበባ ከሚገኘው የብሪታኒያ ኤምባሲ ተወካዮች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርጓል፡፡ የመርሃ ግብሩ አስተባባሪ […]